Search

مفت ای بُکس اور مفت آڈیو بُکس

یوحنا دا پہلا خط

امہاری 15

የፖል ሲ. ጆንግ መንፈሳዊ ዕድገት ቁጥር 4 - የመጀመሪያይቱ የዮሐንስ መልዕክት (Ⅱ)

Rev. Paul C. Jong | ISBN 9788928209736 | ورقے 350

ڈاؤن لوڈ کرو مفت ای-کتاباں تے آڈیو کتاباں

اپنی پسندیدہ فائل فارمیٹ چنو تے اپنے موبائل ڈیوائس، پی سی یا ٹیبلٹ تے محفوظ طریقے نال ڈاؤن لوڈ کرو تاں جو تسیں کدے وی، کتھے وی وعظاں دا مجموعہ پڑھ تے سن سکو۔ ساریاں ای-کتاباں تے آڈیو کتاباں بلکل مفت نیں۔

🔻تسیں تھلے دتے گئے پلیئر راہیں آڈیو کتاب سن سکدے او۔
پرنٹڈ کتاب دے مالک بنو
ایمیزون تے پرنٹڈ کتاب خریدو
የማውጫ ሰሌዳ
 
መቅድም 

ምዕራፍ 3
1. በአጋፔ ፍቅር ወደ እኛ የመጣው ጌታችን (1ኛ ዮሐንስ 3፡1-8) 
2. በእግዚአብሄር ፊት መስራት የማይገባን ሐጢያት ምን ዓይነት ነው? (1ኛ ዮሐንስ 3፡9-16) 
3. የእግዚአብሄርን ትዕዛዛት የሚጠብቅ ሰው በእርሱ ይኖራል (1ኛ ዮሐንስ 3፡17-24) 

ምዕራፍ 4
1. መናፍስት ከእግዚአብሄር ሆነው እንደሆነ ምርምሩ (1ኛ ዮሐንስ 4፡1-6) 
2. ከአሁን ጀምሮ መኖር የሚገባን እንዴት ነው? (1ኛ ዮሐንስ 4፡7-13) 
3. በእግዚአብሄር ፍቅር መኖር ይገባናል (1ኛ ዮሐንስ 4፡16-21) 

ምዕራፍ 5
1. ከሐጢያቶቻችን ሁሉ ነጻ የሚያወጣን እውነት ምንድነው? (1ኛ ዮሐንስ 5፡1-4) 
2. ከእግዚአብሄር የተወለደ ማነው? (1ኛ ዮሐንስ 5፡4-8) 
3. የምናምነው ምንድነው? (1ኛ ዮሐንስ 5፡1-11) 
4. ከሐጢያቶቻችን የታደገን እውነት ምንድነው? (1ኛ ዮሐንስ 5፡1-12) 
5. ከሐጢያቶቻችን ሁሉ ያዳነን ተጨባጭ ማስረጃ፡፡ (1ኛ ዮሐንስ 5፡8-13) 
6. አንድ ወንድም ሞት የማይገባውን ሐጢያት ቢሰራ በሕይወት ያኖረው ዘንድ እግዚአብሄርን ይለምን (1ኛ ዮሐንስ 5፡16-19) 
7. እርሱ እውነተኛ አምላክና የዘላለም ሕይወት ነው (1ኛ ዮሐንስ 5፡20) 
8. ሁልጊዜም ጎዶሎዎች ብንሆንም የእግዚአብሄር ፍጹም ፍቅር ከዓለም ሐጢያቶች አድኖናል (1ኛ ዮሐንስ 5፡1-21) 
 
ሐጢያተኞችን ሁሉ ከሐጢያቶቻቸው ለማዳን በውሃውና በመንፈሱ ወንጌል በመጣው አምላክና አዳኝ በሆነው በኢየሱስ የሚያምን ሰው ከሐጢያቶቹ ሁሉ ይድናል፤ የእግዚአብሄር አብ ልጅም ይሆናል፡፡ የመጀመሪያይቱ የዮሐንስ መልዕክት አምላክ የሆነው ኢየሱስ በውሃውና በመንፈሱ ወንጌል ወደ እኛ እንደመጣና እርሱም የእግዚአብሄር አብ ልጅ እንደሆነ ይናገራል፡፡ በሌላ አነጋገር መጽሐፉ በአብዛኛው የሚያተኩረው ኢየሱስ አምላክ በመሆኑ ላይ ነው፡፡ 91ኛ ዮሐንስ 5፡20) በምዕራፍ 5 ላይም የውሃውንና የመንፈሱን ወንጌል በተጨባጭ ይመሰክራል፡፡
ھور
مفت چپھیاں ھوئیاں کتاباں
ایس چھپی ہوئی کتاب نوں ٹوکری وچ پاؤ
The New Life Mission

ساڈے سروے وچ حصہ پاؤ

تہانوں ساڈے بارے کنج پتہ چلیا؟