Search

LIBRI STAMPATI GRATUITI,
eBOOKS E AUDIOLIBRI GRATUITI

Il Vangelio Dell’acqua e dello Spirito

[አማርኛ-English] በውኑ በውሃውና በመንፈሱ ዳግም ተወልዳችኋልን?-Have you truly been born again of water and the Spirit?
  • ISBN978-89-282-2970-3
  • Pages720

Amarico-Inglese 1

[አማርኛ-English] በውኑ በውሃውና በመንፈሱ ዳግም ተወልዳችኋልን?-Have you truly been born again of water and the Spirit?

Rev. Paul C. Jong

ማውጫ

ክፍል አንድ—ስብከቶች  
1. ለመዳን አስቀድመን ስለ ሐጢያቶቻችን ማወቅ አለብን (ማርቆስ 7፡8-9, 20-23)
2. ሰዎች ሐጢያተኞች ሆነው የተወለዱ ናቸው (ማርቆስ7፡20-23)
3. ነገሮችን በሕጉ መሰረት ብናደርግ ሕጉ ሊያድነን ይችላልን? (ሉቃስ10፡25-30)
4. ዘላለማዊ ቤዛነት  (ዮሐንስ 8፡1-12)
5. የኢየሱስ ጥምቀትና የሐጢያቶች ስርየት (ማቴዎስ 3፡13-17)
6. ኢየሱስ ክርስቶስ የመጣው በውሃ፣ በደምና በመንፈስ ነው (1ኛ ዮሐንስ 5፡1-12)
7. የኢየሱስ ጥምቀት ለሐጢያተኞች የደህንነት ምሳሌ ነው  (1ኛ ጴጥሮስ 3፡20-22) 
8. የተትረፈረፈው ስርየት ወንጌል (ዮሐንስ 13፡1-17)
ክፍል ሁለት --- አባሪ 
1. ተጨማሪ ማብራሪያ
2. ጥያቄዎችና መልሶቻቸው
 
(Amharic)
የርዕሱ ዋናው ጉዳይ ‹‹ከውሃና ከመንፈስ ዳግመኛ መወለድ›› ነው፡፡ ይህ ጉዳይ ለየት ያለ ርዕስ ነው፡፡ በሌላ አነጋገር ይህ መጽሐፍ ዳግመኛ መወለድ ምን እንደሆነና ከመጽሐፍ ቅዱስ ጋር በጥብቅ በተስማማ መልኩ እንዴት ከውሃና ከመንፈስ መወለድ እንደሚቻል በግልጽ ይነግረናል፡፡ ውሃው በዮርዳኖስ የሆነውን የኢየሱስ ጥምቀት ያመለክታል፡፡ መጽሐፍ ቅዱስ ኢየሱስ በአጥማቂው ዮሐንስ በተጠመቀ ጊዜ ሐጢያቶቻችን በሙሉ ወደ ኢየሱስ እንደተላለፉ ይናገራል፡፡ ዮሐንስ የሰው ዘር ሁሉ ወኪልና የሊቀ ካህኑ የአሮን ዘር ነው፡፡ አሮን በስርየት ቀን በሚለቀቀው ፍየል ራስ ላይ እጆቹን ጫነና የእስራኤላውያንን አመታዊ ሐጢያቶች በሙሉ በእርሱ ላይ አስተላለፈ፡፡ ይህ ሊመጡ ያሉ ነገሮች ጥላ ነበር፡፡ የኢየሱስ ጥምቀት የእጆች መጫን ምሳሌ ነው፡፡ ኢየሱስ በዮርዳኖስ በእጆች መጫን መልክ ተጠመቀ፡፡ ስለዚህ በጥምቀቱ አማካይነት የአለምን ሐጢያቶች በሙሉ ወሰደና ለሐጢያቶች ዋጋ ለመክፈልም ተሰቀለ፡፡ የዚህ መጽሐፍ ቁልፍ ቃል የኢየሱስ ጥምቀትና የውሃውና የመንፈሱ ወንጌል አስፈላጊ ክፍል ነው፡፡ ዳግመኛ ልንወለድ የምንችለው በኢየሱስ ጥምቀትና በመስቀሉ ስናምን ብቻ ነው፡፡ 
 
(English)
This title`s main subject is "to be born again of Water and the Spirit." It has the originality on the subject. In other words, this book clearly tells us what being born again is and how to be born again of water and the Spirit in strict accordance with the Bible. The water symbolizes the baptism of Jesus at the Jordan and the Bible says that all our sins were passed on to Jesus when He was baptized by John the Baptist. John was the representative of all mankind and a descendant of Aaron the High priest. Aaron laid his hands on the head of the scapegoat and passed all the yearly sins of the Israelites onto it on the Day of Atonement. It is a shadow of the good things to come. The baptism of Jesus is the antitype of the laying on of hands. Jesus was baptized in the form of the laying on of hands at the Jordan. So He took away all the sins of the world through His baptism and was crucified to pay for the sins. But most Christians don`t know why Jesus was baptized by John the Baptist in the Jordan. Jesus` baptism is the keyword of this book, and the indispensable part of the Gospel of Water and the Spirit. We can be born again only by believing in the baptism of Jesus and His Cross.
 
 Next 
Amharic 2: ወደ ውሃውና መንፈሱ ወንጌል ተመለሱ
 
Scarica eBook
PDF EPUB
Audiolibro
Audiolibro
 
Audiolibro

Libri correlati a questo titolo