Soggetto 1: Rinasce d'acqua e di Spirito
1-3. በእግዚአብሄር የጸኑት ሕጎች ምንድናቸው?
እግዚአብሄር ዕቅድ አውጭ፣ ብቸኛ፣ እውነተኛ አምላክና ሉአላዊ ሕላዌ ነው፡፡ ስለዚህ ለሚከተሉት አላማዎች ሲል በዓለም ላይ ሕግን አጸደቀ፡፡
① ሐጢያተኞችን ከሐጢያቶቻቸው ለማዳን ሕጉንና ትዕዛዛቱን ሰጣቸው፡፡ ‹‹ሐጢአት በሕግ ይታወቃልና፡፡›› (ሮሜ 3፡2)
② ሁለተኛው ሕግ ሐጢያተኞችን የሚያድን የእምነት ሕግ ነው፡፡ ይህም አዳኛችንን ኢየሱስ ክርስቶስን በማመን ደህንነትን የሚሰጥ ‹የሕይወት መንፈስ ሕግ› ነው፡፡ (ሮሜ 8፡2) ኢየሱስ ይህንን ሕግ ለመፈጸም ወደዚህ ዓለም መጣ፤ ተጠመቀ፤ በመስቀል ላይ ደሙን አፈሰሰ፡፡ ከዚያም ተነሳ፡፡ ኢየሱስ የዓለምን ሐጢያተኞች ሁሉ ለማዳን የደህንነትን ሕግ መሰረተ፡፡
እግዚአብሄር በውሃውና በመንፈሱ ደህንነት ለሚያምኑ ሰዎች የእምነትን ሕግ አጸና፡፡ ለመዳንና የእግዚአብሄር ልጅ ለመሆን የሚፈልግ ማንኛውም ሰው እግዚአብሄር ባዘጋጀው የእምነት ሕግ ማመን ይኖርበታል፡፡ ወደ ደህንነት የሚያደርሰው ብቸኛው መንገድ ይህ ነው፡፡ በዚህም በዚህ ሕግ መሰረት በመንፈሳዊው የደህንነት እውነት የሚያምኑ ሰዎች ሰማይ እንዲገቡ ፈቅዶዋል፡፡
- Prima
1-32. Poiché Dio è grazioso e compassionevole, non ci considererebbe giusti, anche se nel nostro cuore c’è peccato, se crediamo semplicemente in Gesù?
- Dopo
1-33. Se diciamo che Gesù ha già eliminato tutti i nostri peccati del passato, del presente e del futuro secondo la tua affermazione, come si svilupperebbe il futuro di una persona se continuasse a peccare, pensando al fatto che ha già ottenuto il perdono dei suoi peccati credendo nel battesimo di Gesù e nella Croce? Anche se questa persona uccidesse un’altra persona, penserebbe che anche questo tipo di peccato gli sia stato espiato attraverso Gesù. Pertanto, continuerà a peccare senza esitazione, credendo semplicemente che Gesù abbia già eliminato anche i peccati che commetterà in futuro. Per favore, spiegami queste cose.