Soggetto 1: Rinasce d'acqua e di Spirito
1-9. እውነተኛው ወንጌል ምንድነው?
እውነተኛው ወንጌል በእርሱ ስናምንበት ሙሉ በሙሉ ለአንዴና ለመጨረሻ ከሐጢያቶቻችን ነጻ መውጣት የሚያስችለን ወንጌል ነው፡፡ የእግዚአብሄር ወንጌል ሐይል ልክ እንደ ድማሚት ነው፡፡
የእግዚአብሄር ወንጌል ‹‹ኢየሱስ ክርስቶስ የራሱን ዕዳ መክፈል የማይችለውን የባለ ዕዳውን (ሐጢያተኛውን) ዕዳ የከፈለበት›› ነው፡፡ ይህ ወንጌል ‹ድማሚት› ተብሎ የተጠራው እኛ ለሐጢያቶቻችን መሞትና ለኩነኔም ወደ ሲዖል መሄድ ሲገባን የእግዚአብሄር ልጅ ሐጢያቶቻችንን በሙሉ ለመደምሰስ የመስዋዕት ቁርባን በመሆኑ ነው፡፡
እርሱ ወደዚህ ዓለም መጥቶ በዮርዳኖስ ወንዝ በተቀበለው ጥምቀቱ አማካይነት የዓለምን ሐጢያቶች በሙሉ በመውሰድ ሐጢያቶቻችንን በሙሉ ለዘላለም አስወገዳቸው፡፡
በዮርዳኖስ ወንዝ በተቀበለው ጥምቀቱና በመስቀል ላይ ሞቱ ሐጢያቶቻችንን በሙሉ በመውሰድ የሐጢያቶቻችንን ደመወዝ ከፈለ፡፡ ኢየሱስ ሐጢያቶቻችንን በሙሉ በጥምቀቱና በደሙ ልክ እንደ ድማሚት አፈነዳቸው፡፡
እውነተኛው ወንጌል ኢየሱስ ወደዚህ ዓለም መጥቶ በመጠመቅና በመስቀል ላይ ደሙን በማፍሰስ በእርሱ የሚያምኑትን ሁሉ ማዳኑ ነው፡፡
በ1ኛ ዮሐንስ 5፡6 ላይ እንዲህ ተጽፎዋል፡- ‹‹በውሃና በደም የመጣ ይህ ነው እርሱም ኢየሱስ ክርስቶስ፡፡ በውሃውና በደሙ እንጂ በውሃው ብቻ አይደለም፡፡ መንፈስም እውነት ነውና የሚመሰክረው መንፈስ ነው፡፡››
- Prima
1-32. Poiché Dio è grazioso e compassionevole, non ci considererebbe giusti, anche se nel nostro cuore c’è peccato, se crediamo semplicemente in Gesù?
- Dopo
1-33. Se diciamo che Gesù ha già eliminato tutti i nostri peccati del passato, del presente e del futuro secondo la tua affermazione, come si svilupperebbe il futuro di una persona se continuasse a peccare, pensando al fatto che ha già ottenuto il perdono dei suoi peccati credendo nel battesimo di Gesù e nella Croce? Anche se questa persona uccidesse un’altra persona, penserebbe che anche questo tipo di peccato gli sia stato espiato attraverso Gesù. Pertanto, continuerà a peccare senza esitazione, credendo semplicemente che Gesù abbia già eliminato anche i peccati che commetterà in futuro. Per favore, spiegami queste cose.