Soggetto 1: Rinasce d'acqua e di Spirito
1-19. በኢየሱስ ማመን ያለብን ለምንድነው?
በኢየሱስ ማመን ያለብን፡-
① የእግዚአብሄርን ፈቃድ ለመፈጸም፣
② ከሐጢያቶች ሁሉ ለመዳን፣
③ ከጌታ ጋር ለዘላለም እንኖር ዘንድ መንግሥተ ሰማይ ለመግባት ነው፡፡
ሁላችንም በአዳኛችን በኢየሱስ ክርስቶስ እምነት ከሌለን ሲዖል የምንገባ ሐጢያተኞች ነን፡፡ ከሲዖል ሊያድነን የሚችለው አዳኛችን ኢየሱስ ብቻ ነው፡፡
• በኢየሱስ የሚያምኑና ከሐጢያቶቻቸው ሁሉ የዳኑ ሰዎች መጨረሻቸው የት ነው?-- ሰማይ ነው፡፡--
• በኢየሱስ የማያምኑና ያልዳኑ ሰዎች መጨረሻቸው የት ነው? --ለሐጢያቶቻቸው ሲዖል በእሳትና በዲን ወደሚቃጠል ባህር ይጣላሉ--፡፡ (ዮሐንስ ራዕ 21፡8)
• የእግዚአብሄር በጎች እነማን ናቸው? --በኢየሱስ ጥምቀትና ደም በማመን የሐጢያቶቻቸውን ስርየት ያገኙ ሰዎች ናቸው፡፡--
‹‹ከዚህም በረት ያልሆኑ ሌሎች በጎች አሉኝ›› (ዮሐንስ 10፡16) የተባሉት ፍየሎች ናቸው፤ ምክንያቱም በደመ ነፍስ የሚረዱትን በዘፈቀደ ያምናሉ፡፡ አሁንም ድረስ ሐጢያተኞች ናቸው፡፡ በኢየሱስ ጥምቀትና ደም የሚያምኑ ሰዎች በአንድ ጊዜ ድነው የእግዚአብሄር በጎች ይሆናሉ፡፡
- Prima
1-32. Poiché Dio è grazioso e compassionevole, non ci considererebbe giusti, anche se nel nostro cuore c’è peccato, se crediamo semplicemente in Gesù?
- Dopo
1-33. Se diciamo che Gesù ha già eliminato tutti i nostri peccati del passato, del presente e del futuro secondo la tua affermazione, come si svilupperebbe il futuro di una persona se continuasse a peccare, pensando al fatto che ha già ottenuto il perdono dei suoi peccati credendo nel battesimo di Gesù e nella Croce? Anche se questa persona uccidesse un’altra persona, penserebbe che anche questo tipo di peccato gli sia stato espiato attraverso Gesù. Pertanto, continuerà a peccare senza esitazione, credendo semplicemente che Gesù abbia già eliminato anche i peccati che commetterà in futuro. Per favore, spiegami queste cose.