Perguntas Frequentes sobre a Fé Cristã
Assunto 2: O Espírito Santo
2-5. መንፈስ ቅዱስ በዚህ ዘመን የሚሰራው ምንድነው?
በዚህ ዘመን መንፈስ ቅዱስ በእግዚአብሄር ቃል እውነተኛ አስተምህሮቶችን ከሐሰተኛዎቹ የመለየትን ሥራ በግልጽ ይሰራል፡፡ በዚህ የውዥንብር ዘመን በበደል ምክንያት እየሞቱ ያሉ ነፍሳቶችን ለማዳን ጌታ የሰጠንን የውሃውንና የመንፈሱን ወንጌል ይሰብካል፡፡
ዛሬ በመላው አለም በክርስትና ውስጥ የሚሰሩ ብዙ ሐሰተኛ ነቢያቶች እንዳሉ ማወቅ ይገባናል፡፡ በልቦቻቸው ውስጥ ሐጢያት ቢኖርባቸውም በልሳን በመናገር ሐሰተኛ ድንቆችን በማድረግና ራዕዮችን በማየት አሁንም ስህተት እያደረጉ ነው፡፡ ‹‹አጋዡ›› መንፈስ ቅዱስ በዚህ ዘመን ግራ ለተጋቡት ነፍሳቶች አለምን ስለ ሐጢያት፣ ስለ ጽድቅና ስለ ፍርድ ይወቅሳል፡፡ (ዮሐንስ 16፡8)
በመጀመሪያ የእውነት መንፈስ የሰውን ዘር ሐጢያት ይወቅሳል፡፡ በእግዚአብሄር ፊት ሐጢያት አምላክ በሰጠን የውሃና የመንፈስ ወንጌል አለማመን ነው፡፡ በአጥማቂው ዮሐንስ የኢየሱስ ጥምቀትና በመስቀል ላይ ደሙ ውብ ወንጌል የማያምኑትን ለሲዖል የተመደቡ ሐጢያተኞች መሆናቸውን በማስጠንቀቅ ይወቅሳቸዋል፡፡
እርሱ ለእግዚአብሄር ጽድቅም ይመሰክራል፡፡ እዚህ ላይ የእግዚአብሄር ጽድቅ ትርጉም የአለምን ሐጢያቶች በሙሉ ይቀበል ዘንድ እግዚአብሄር ኢየሱስን በሰው ገጽታ ወደዚህ ዓለም መላኩ ነው፡፡ በኢየሱስ የሚያምኑ ሰዎች በውሃውና በመንፈሱ ወንጌል በማመን የሐጢያት ይቅርታን እንዲቀበሉ ያግዛቸዋል፡፡ የእግዚአብሄርን ፈቃድ ቢያውቁም እውነተኛውን ወንጌል የማይታዘዙትን ሰዎች በኋላ ለሐጢያቶቻቸው እንደሚፈረድባቸው ደግሞ ያሰጠነቅቃቸዋል፡፡
እግዚአብሄር በመጀመሪያ ይህንን ዓለም በቃሉ በፈጠረ ጊዜ መንፈስ ቅዱስ ከእርሱ ጋር ሰራ፡፡ ከዚያም የውሃውንና የመንፈሱን ወንጌል ለማብራት የእውነትን ብርሃን ግራ በተጋቡት የሰው ዘር ልቦች ውስጥ አበራ፡፡ (ዘፍጥረት 1፡2-3) በዚህም መንፈስ ቅዱስ በዚህ ዘመን በሚኖሩት ግራ የተጋቡ ነፍሳቶች በእግዚአብሄር ጽድቅና በሐጢያቶቻቸው ፍርድ ላይ ብርሃኑን ያበራል፡፡
- Antes
2-10. Eu passei muitos dias tristes, após um médico ter diagnosticado meu caso de câncer estomacal. Um dia, um amigo cristão me visitou e me disse que alguém, frequentando um encontro de avivamento em sua Igreja, havia sido curado de um tipo de doença muito grave. Para mim, um ateu naquele tempo, a cura de uma doença pelo poder de Deus parecia boa demais para ser verdade. No último dia do encontro, todos foram até o Ministro para receberem a imposição de mãos. Enquanto colocava suas mãos em mim, ele me falou para repetir algumas palavras ininteligíveis e me perguntou se eu acreditava no poder de cura de Jesus Cristo. Apesar de eu realmente não acreditar, estava nervoso e falei que sim. E naquele mesmo instante eu senti algo quente, como eletricidade, correndo pelo meu corpo. Eu podia sentir o meu corpo todo tremer e senti que o meu câncer havia sido curado. Eu decidi crer no Senhor Jesus naquele lugar, e após aquilo, uma grande felicidade e paz vieram encher o meu coração e assim comecei uma nova vida. Eu também me dediquei a espalhar o evangelho. Eu acho que o Espírito Santo fez todas estas coisas, e creio que Ele habita em mim. Você não pensa da mesma forma?