Perguntas Frequentes sobre a Fé Cristã
Assunto 2: O Espírito Santo
2-7. የኢየሱስ ደቀ መዛሙርት መንፈስ ቅዱስን የተቀበሉት በሐጢያት ይቅርታ አማካይነት ከሐጢያቶቻቸው ስለዳኑ ነው ወይስ ይህ የሐጢያት ይቅርታን በማይመለከት ሁኔታ የተነጠለ ልምምድ ነበር?
መንፈስ ቅዱስ ከቤዛነት የተነጠለ ልምምድ አይደለም፡፡ የኢየሱስ ደቀ መዛሙርት መንፈስ ቅዱስን ከመቀበላቸው በፊት እንኳን ኢየሱስ በዮሐንስ ጥምቀት አማካይነት የአለምን ሐጢያቶች በሙሉ መውሰዱን ቀደሞውኑም አውቀውና አምነው እንደነበር በመጽሐፍ ቅዱስ ውስጥ ማየት እንችላለን፡፡ (1ኛ ጴጥሮስ 3፡21 ‹‹ጥምቀት ምሳሌው ሆኖ አሁን ያድነናል፡፡››)
የሐጢያት ይቅርታ ማለት ከሐጢያት መዳን ማለት ነው፡፡ በሌላ አነጋገር ይህ ማለት በልቦቻችን ውስጥ ያሉት ሐጢያቶች በሙሉ ነጽተው ተወግደዋል ማለት ነው፡፡ ዛሬ ብዙ ክርስቲያኖች ኢየሱስ ስለሰጠን የሐጢያት ይቅርታ ትርጉም አብዛኛውን ጊዜ ግራ ይጋባሉ፡፡ ሰዎች እንዴት የሐጢያት ይቅርታን መቀበል እንደሚችሉ አያውቁም፡፡ ኢየሱስን ጌታቸው አድርገው ስለሚያምኑ ብቻ እንደዳኑ ያስባሉ፡፡
የሐጢያቶቻቸውን ይቅርታ የተቀበሉ ሰዎች በራሳቸው ውስጥ ምስክር አላቸው፡፡ ሆኖም አንድ ሰው የቤዛነቱ ምስክር ቃል ከሌለው መንፈስ ቅዱስን አልተቀበለም፤ ከሐጢያቶቹም ሁሉ ይቅርታን አላገኘም፡፡ በመንፈስ የተሞሉ ስሜቶች ካሉትም ያ በገዛ ራሱ ስሜቶች እየተታለለ የመሆኑ ውጤት ብቻ ነው፡፡ ሰይጣን ራሱን ወደ ብርሃን መልአክ ይለውጥና (2ኛ ቆሮንቶስ 11፡14-15፤ ገላትያ 1፡7-9) ከእውነት እንዲርቅ ያታልለዋል፡፡ (ማቴዎስ 7፡21-23)
የሐጢያቶቻቸውን ስርየት ያገኙ ሰዎች በውሃውና በመንፈሱ ወንጌል ስለሚያምኑ በውስጣቸው ምስክር አላቸው፡፡ በ1ኛ ዮሐንስ 5፡4-12 ላይ በውሃና በደም ለመጣው ኢየሱስ ክርስቶስ ይመሰክራል፡፡ ከዚህ በተጨማሪም አንድ ሰው ስለ ልዩ መንፈስ ወይም ልዩ ወንጌል የሚሰብክ ከሆነ (2ኛ ቆሮንቶስ 11፡4) እርሱ የሐጢያት ስርየትንም ሆነ መንፈስ ቅዱስን እንዳልተቀበለ ይናገራል፡፡ ሰዎች የሐጢያት ይቅርታን መቀበል የሚችሉት በውሃውና በመንፈሱ ወንጌል በመጣው በኢየሱስ ክርስቶስ በሚያምኑበት ጊዜ ብቻ ነው፡፡ የሐጢያት ይቅርታ ዘለቄታዊውን መንፈስ ቅዱስ ለመቀበል ወሳኝ ነው፡፡
- Antes
2-10. Eu passei muitos dias tristes, após um médico ter diagnosticado meu caso de câncer estomacal. Um dia, um amigo cristão me visitou e me disse que alguém, frequentando um encontro de avivamento em sua Igreja, havia sido curado de um tipo de doença muito grave. Para mim, um ateu naquele tempo, a cura de uma doença pelo poder de Deus parecia boa demais para ser verdade. No último dia do encontro, todos foram até o Ministro para receberem a imposição de mãos. Enquanto colocava suas mãos em mim, ele me falou para repetir algumas palavras ininteligíveis e me perguntou se eu acreditava no poder de cura de Jesus Cristo. Apesar de eu realmente não acreditar, estava nervoso e falei que sim. E naquele mesmo instante eu senti algo quente, como eletricidade, correndo pelo meu corpo. Eu podia sentir o meu corpo todo tremer e senti que o meu câncer havia sido curado. Eu decidi crer no Senhor Jesus naquele lugar, e após aquilo, uma grande felicidade e paz vieram encher o meu coração e assim comecei uma nova vida. Eu também me dediquei a espalhar o evangelho. Eu acho que o Espírito Santo fez todas estas coisas, e creio que Ele habita em mim. Você não pensa da mesma forma?