Perguntas Frequentes sobre a Fé Cristã
Assunto 2: O Espírito Santo
2-8. የመንፈስ ቅዱስን ጥምቀት መቀበል ማለት ምን ማለት ነው?
ኢየሱስ የተጠመቀበትን ምክንያት ማወቅ ይገባናል፡፡ ጳውሎስ የኢየሱስን ጥምቀት ለኤፌሶን ሰዎች የሰበከው እነርሱ የተጠመቁት ‹‹የዮሐንስን ጥምቀት›› ብቻ መሆኑን ከሰማ በኋላ ነው፡፡ እነርሱ በኢየሱስ ክርስቶስ ስም የተጠመቁትና መንፈስ ቅዱስንም በልቦቻቸው ውስጥ የተቀበሉት ጳወሎስ ስለ ኢየሱስ ጥምቀት የተናገረውን በማመናቸው ነበር፡፡ ኢየሱስ ከዮሐንስ በተቀበለው ጥምቀት ባህርይና የዮሐንስ የንስሐ ጥምቀት ባህርይ የተለያዩ ነበሩ፡፡ የኢየሱስ ጥምቀት መንፈስ ቅዱስን ከመቀበላችን ጋር በቀጥታ ተዛማጅነት ያለውን ሐጢያቶቻችንን ለማንጻት ነበር፡፡
ታዲያ የዮሐንስ ጥምቀት ባህርይ ምን ነበር? እርሱ ‹‹እናንተ የእፉኝት ልጆች ንስሐ ግቡ! ስታገለግሉዋቸው የነበሩትን እንግዳ አማልክቶች ተዉና ወደ እውነተኛው አምላክ ተመለሱ›› እያለ ጮኸ፡፡ የእርሱ ጥምቀት ሰዎችን ወደ እግዚአብሄር እንዲመለሱ የሚያደርግ የንስሐ ጥምቀት ነበር፡፡ ነገር ግን ኢየሱስ ከዮሐንስ የተቀበለው ጥምቀት የዓለምን ሐጢያቶች በሙሉ ወደ ራሱ የወሰደበት ነበር፡፡ በዮሐንስ ጥምቀትና በዮሐንስ በኩል በሆነው የኢየሱስ ጥምቀት መካከል ያለው ልዩነት ይህ ነው፡፡ የኢየሱስ ጥምቀት ጽድቅን ሁሉ ለመፈጸም ነበር፡፡
ታዲያ ጽድቅን ሁሉ የፈጸመው ጥምቀት ምንድነው? ይህ ኢየሱስ በአለም ላይ ከአዳም ጀምሮ እስከ መጨረሻው ሰው ድረስ የሰውን ዘር ሐጢያቶች በሙሉ የወሰደበት ጥምቀት ነው፡፡ በሌላ አነጋገር በዮሐንስ በኩል የሆነው የኢየሱስ ጥምቀት ጽድቅን ሁሉ ለመፈጸም ነበር፡፡
ጽድቅን ሁሉ መፈጸም ማለት እግዚአብሄር ልጁ በመስቀል ላይ በመሰቀል ስለ እኛ ይፈረድበት ዘንድየዓለምን ሐጢያቶች በሙሉ በራሱ ላይ እንዲወስድ በዮሐንስ እንዲጠመቀ ፈቀደለት ማለት ነው፡፡ እግዚአብሄር ኢየሱስን ከሞት አስነሳውና አማኞችን ሁሉ ቀደሰ፡፡
ይህ የተደረገው ለሰው ዘር ነበር፡፡ የኢየሱስ ጥምቀትና የመስቀል ላይ ደሙ የዘላለምን ደህንነት ለሐጢያቶቻችን ሁሉ ይቅርታንና ከእግዚአብሄር ጋር በአንድ ላይ ለዘላለም የመኖርን ዕድል አመጣልን፡፡ ይህ ለሰው ዘር ሁሉ የእግዚአብሄር ጽድቅ፣ ፍቅርና ደህንነት ነው፡፡ እዚህ ላይ የመንፈስ ቅዱስ ጥምቀት በኢየሱስ ጥምቀትና በመስቀል ላይ ደሙ መፈጸሙን ማረጋገጥ እንችላለን፡፡
እኛ በኢየሱስ ክርስቶስ ስም ለመጠመቅ የዚህ ዓለም ሐጢያቶች በሙሉ በእርሱ ጥምቀት አማካይነት ወደ ኢየሱስ መተላለፋቸውን የሚያምን ምስክር እንዲኖረን ያስፈልጋል፡፡ በኢየሱስ ጥምቀትና በመስቀል ላይ ባፈሰሰው ደሙ በማመን የሐጢያትን ስርየት የተቀበለ እያንዳንዱ ሰው በኢየሱስ ክርስቶስ ስም መጠመቅ ይገባዋል፡፡
ስለዚህ እኛም በኢየሱስ ላይ ጥምቀት ላይ ላለን እምነት ማረጋገጫ እንዲሆንና ‹‹እንግዲህ ሂዱና አሕዛብን ሁሉ በአብ በወልድና በመንፈስ ቅዱስ ስም እያጠመቃችኋቸው ያዘዝኋችሁንም ሁሉ እንዲጠብቁ እያስተማራችኋቸው ደቀ መዛሙርት አድርጓቸው›› (ማቴዎስ 28፡19) ከሚለው ጋር በመስማማት ተጠምቀናል፡፡ ኢየሱስ በዮሐንስ የተጠመቀው የአለምን ሐጢያቶች በሙሉ ለመውሰድ ነበር፡፡ ይህ እውነት ሰዎች መንፈስ ቅዱስን እንዲቀበሉ ስለሚመራቸው የመንፈስ ቅዱስ ጥምቀት ተብሎ ተጠራ፡፡
- Antes
2-10. Eu passei muitos dias tristes, após um médico ter diagnosticado meu caso de câncer estomacal. Um dia, um amigo cristão me visitou e me disse que alguém, frequentando um encontro de avivamento em sua Igreja, havia sido curado de um tipo de doença muito grave. Para mim, um ateu naquele tempo, a cura de uma doença pelo poder de Deus parecia boa demais para ser verdade. No último dia do encontro, todos foram até o Ministro para receberem a imposição de mãos. Enquanto colocava suas mãos em mim, ele me falou para repetir algumas palavras ininteligíveis e me perguntou se eu acreditava no poder de cura de Jesus Cristo. Apesar de eu realmente não acreditar, estava nervoso e falei que sim. E naquele mesmo instante eu senti algo quente, como eletricidade, correndo pelo meu corpo. Eu podia sentir o meu corpo todo tremer e senti que o meu câncer havia sido curado. Eu decidi crer no Senhor Jesus naquele lugar, e após aquilo, uma grande felicidade e paz vieram encher o meu coração e assim comecei uma nova vida. Eu também me dediquei a espalhar o evangelho. Eu acho que o Espírito Santo fez todas estas coisas, e creio que Ele habita em mim. Você não pensa da mesma forma?