Perguntas Frequentes sobre a Fé Cristã
Assunto 2: O Espírito Santo
2-9. መንፈስ ቅዱስ በብሉይና በአዲስ ኪዳናት ውስጥ እንዴት የተለያየ ሆኖ ይገለጣል?
መንፈስ ቅዱስ ጊዜው ምንም ይሑን ያው እግዚአብሄር ነው፡፡ ስለዚህ ስለ እርሱ በብሉይ ወይም በአዲስ ኪዳን ውስጥ ብናነብ መለኮታዊ ባህርይው አይለወጥም፡፡ ሆኖም በእግዚአብሄር ችሮታ የሰውን ዘር ከሐጢያቶቻቸው ለማዳን በብሉይና በአዲስ ኪዳናት ውስጥ በተለየ ሁኔታ መስራቱ እውነት ነው፡፡
በብሉይ ኪዳን እግዚአብሄር ቃሎቹን እንዲናገሩ፣ ፈቀዱን በድንቆች አማካይነት እንዲያሳዩና የእርሱን ስራ እንዲሰሩ በተለዩ ዘዴዎች መንፈስ ቅዱስን በእግዚአብሄር ሰዎች ላይ አፈሰሰ፡፡ ለምሳሌ የእግዚአብሄር መንፈስ በፈራጁ ሳምሶን ላይ ወረደና በእርሱ አማካይነት ብዙ ብርቱ ሥራዎችን ሰራ፡፡ (መሳፍንት 13፡25፤14፡19) በሌላ አነጋገር በብሉይ ኪዳን መንፈስ ቅዱስ በተመረጡ ሰዎች ላይ ብቻ ወረደ፡፡
ሆኖም በአዲስ ኪዳን ዘመን እግዚአብሄር በዓለ ሃምሳን የመንፈስ ቅዱስ መምጣት የመጀመሪያ መነሻ አድርጎ በመወሰን በውሃውና በመንፈሱ ወንጌል በሚያምን እምነታቸው አማካይነት የሐጢያቶችን ይቅርታ ላገኙ ቅዱሳን ሁሉ መንፈስ ቅዱስን ሰደደ፡፡ መንፈስ ቅዱስ በእነርሱ ውስጥ ለዘላለም እንዲኖር ፈቀደ፡፡
ስለዚህ ከኢየሱስ ትንሳኤ በኋላ ሐዋርያት በመጀመሪያው በዓለ ሃምሳ በመንፈስ ቅዱስ ከተሞሉ በኋላ በወንጌል እውነት በማመን ሐጢያቶቻቸው ይቅር የተባሉ ጻድቃን በሙሉ ዘለቄታዊው መንፈስ ቅዱስ ሊኖራቸው ይችላል፡፡ (የሐዋርያት ሥራ 2፡38) ጴጥሮስ አህዛብና ሮማዊ መቶ አለቃ ወደነበረው ወደ ቆርኔሌዎስ ቤት ገባና የኢየሱስን ጥምቀትና የመስቀል ላይ ደሙን ወንጌል ሰበከ፡፡ ጴጥሮስ ወንጌልን እየተናገረ ሳለ መንፈስ ቅዱስ ቃሉን በሰሙት ሁሉ ላይ ወረደ፡፡ (የሐዋርያት ሥራ 10፡34-45) ይህም አንድ ሰው ኢየሱስ የፈጸመውን የኢየሱስ ጥምቀትና የመስቀል ደሙን ወንጌል ሲሰማና ሲያምን በዚያው ቅጽበት መንፈስ ቅዱስን እንደ ስጦታ እንደሚቀበል ያረጋግጣል፡፡
እግዚአብሄር በእውነተኛው ወንጌል በማመን የሐጢያቶቻቸውን ሁሉ ይቅርታ ባገኙ ጻድቃን ሁሉ ውስጥ መንፈስ ቅዱስ እንዲኖር አደረገ፡፡ በብሉይ ኪዳን መንፈስ ቅዱስ ሰዎችን ወደ ኢየሱስ ክርስቶስ የመምራትን ሚና ተጫወተ፡፡ መንፈስ ቅዱስ በአዲስ ኪዳን ለእግዚአብሄር ጽድቅ ይመሰክርና ለዚያም ዋስትና ሆኖ ይቆማል፡፡ የእግዚአብሄር ጽድቅ ማለት ኢየሱስ በጥምቀቱና በመስቀል ላይ ደሙ አማካይነት የዓለምን ሐጢያቶች በሙሉ ይቅር አለ ማለት ነው፡፡ መንፈስ ቅዱስም የደህንነት ወንጌል ዋስትና ሆኖ ይቆምና ሁሉም ሰው በዚህ እንዲያምን ያግዛል፡፡
- Antes
2-10. Eu passei muitos dias tristes, após um médico ter diagnosticado meu caso de câncer estomacal. Um dia, um amigo cristão me visitou e me disse que alguém, frequentando um encontro de avivamento em sua Igreja, havia sido curado de um tipo de doença muito grave. Para mim, um ateu naquele tempo, a cura de uma doença pelo poder de Deus parecia boa demais para ser verdade. No último dia do encontro, todos foram até o Ministro para receberem a imposição de mãos. Enquanto colocava suas mãos em mim, ele me falou para repetir algumas palavras ininteligíveis e me perguntou se eu acreditava no poder de cura de Jesus Cristo. Apesar de eu realmente não acreditar, estava nervoso e falei que sim. E naquele mesmo instante eu senti algo quente, como eletricidade, correndo pelo meu corpo. Eu podia sentir o meu corpo todo tremer e senti que o meu câncer havia sido curado. Eu decidi crer no Senhor Jesus naquele lugar, e após aquilo, uma grande felicidade e paz vieram encher o meu coração e assim comecei uma nova vida. Eu também me dediquei a espalhar o evangelho. Eu acho que o Espírito Santo fez todas estas coisas, e creio que Ele habita em mim. Você não pensa da mesma forma?