Fragen und Antworten zum christlichen Glauben
Thema 1: Die Wiedergeburt aus Wasser und Geist
1-2. ኢየሱስ ማነው?
በዘፍጥረት 1፡3 እና በዮሐንስ 1፡1-3 ላይ እንደተጠቀሰው እርሱ ፈጣሪ፣ እውነተኛ አምላክ፣ ሐጢያተኞችን ሁሉ ከዓለም ሐጢያቶች ያዳነ፣ የዩኒቨርስ ሁሉ አምላክ ነው፡፡ ‹‹እርሱ በእግዚአብሄር መልክ ሲኖር ሳለ ከእግዚአብሄር ጋር መተካከልን መቀማት እንደሚገባ ነገር አልቆጠረውም›› (ፊልጵስዩስ 2፡6) ‹‹ይህ በመጀመሪያው በእግዚአብሄር ዘንድ ነበረ፡፡ ሁሉ በእርሱ ሆነ፤ ከሆነውም አንዳች ስንኳ ያለ እርሱ አልሆነም፡፡›› (ዮሐንስ 1፡2-3) ኢየሱስ የፍጥረት አምላክ የዩኒቨርስ ጌታ ነው፡፡
ሆኖም ብዙ ሰዎች በሥጋ ወደዚህ ዓለም በመጣው በኢየሱስ ፍቅርና ደህንነት ባለማመን መዳን አቅቶዋቸዋል፡፡ ነገር ግን ሌሎች ብዙዎች ደህንነትን ተቀብለው የእግዚአብሄር ሕዝብ ሆነዋል፡፡ በእርሱ በማመንም የዘላለምን ሕይወት አትርፈዋል፡፡ ጻድቃንም ሆነዋል፡፡
- Vor
1-32. Wenn wir sagen, dass Jesus bereits alle unsere Sünden der Vergangenheit, der Gegenwart und der Zukunft gemäß Ihrer Behauptung beseitigt hat, wie würde sich dann die Zukunft einer Person gestalten, wenn sie ständig Sünden begeht, indem sie daran denkt, dass ihr ihre Sünden bereits durch den Glauben an die Taufe und das Kreuz Jesu vergeben wurden? Selbst wenn dieser Mensch einen anderen Menschen tötet, wird er denken, dass er selbst für diese Art von Sünde durch Jesus am Kreuz gesühnt worden ist. Daher wird er weiterhin ohne zu zögern sündigen, indem er einfach glaubt, dass Jesus bereits auch die Sünden beseitigt hat, die er in der Zukunft begehen wird. Bitte erklären Sie mir diese Dinge.