Fragen und Antworten zum christlichen Glauben
Thema 1: Die Wiedergeburt aus Wasser und Geist
1-10. ኢየሱስ በመስቀል ላይ ራሱን መስዋዕት ያደረገው ለምንድነው?
ኢየሱስ መስዋዕት የሆነው በጥምቀቱ አማካይነት ለወሰዳቸው ሐጢያቶቻችን ነበር፡፡ ከሐጢያቶቻችን ሁሉ ቅጣት ነጻ መውጣት እንችል ዘንድ ለሐጢያቶቻችን ዋጋ ለመክፈል ሥጋውን ሰጠን፡፡
እኛ ማወቅ ያለብን ኢየሱስ ሐጢያቶቻችንን ለመውሰድ በዮርዳኖስ መጠመቁን ነው፡፡ ኢየሱስ በዚህ ምክንያት በመስቀል ላይ እንደሞተ ማመን ይኖርብናል፡፡
ኢየሱስ ከመሰቀሉ በፊት ባይጠመቅ ኖሮና በመስቀል ላይ ባይሞት ኖሮ ሐጢያቶቻችን በሙሉ ከእኛ ጋር ይቀሩ ነበር፡፡ ስለዚህ በኢየሱስ ጥምቀትና ደም ማመን አለብን፡፡ ኢየሱስ የእግዚአብሄር ልጅ የመስዋዕት በግ ስለሆነ ሐጢያቶቻችንን በሙሉ ለመደምሰስ መስዋዕት ሆነ፡፡
ሁላችንም ኢየሱስ የእግዚአብሄር ልጅ እንደሆነ፣ የዓለምን ሐጢያቶች በሙሉ ለመውሰድም እንደተጠመቀና ለሐጢያቶቻችንም እንደተሰቀለ ማመን ይገባናል፡፡ እኛ ሐጢያተኞችም ከሐጢያቶቻችን ሁሉ እንዳነጻና ከቅጣት እንዳናመልጥ ተሰቀለ፡፡
- Vor
1-32. Wenn wir sagen, dass Jesus bereits alle unsere Sünden der Vergangenheit, der Gegenwart und der Zukunft gemäß Ihrer Behauptung beseitigt hat, wie würde sich dann die Zukunft einer Person gestalten, wenn sie ständig Sünden begeht, indem sie daran denkt, dass ihr ihre Sünden bereits durch den Glauben an die Taufe und das Kreuz Jesu vergeben wurden? Selbst wenn dieser Mensch einen anderen Menschen tötet, wird er denken, dass er selbst für diese Art von Sünde durch Jesus am Kreuz gesühnt worden ist. Daher wird er weiterhin ohne zu zögern sündigen, indem er einfach glaubt, dass Jesus bereits auch die Sünden beseitigt hat, die er in der Zukunft begehen wird. Bitte erklären Sie mir diese Dinge.