Fragen und Antworten zum christlichen Glauben
Thema 1: Die Wiedergeburt aus Wasser und Geist
1-14. ዘለቄታ ላለው ስርየት የሚቀርበው መስዋዕት ምን ነበር?
ይህ በኢየሱስ በማመን በአንድ ጊዜ ለዓለም ሐጢያቶች በሙሉ የሆነ ስርየት ነበር፡፡ ኢየሱስ ለዘላለም የሚኖር የእግዚአብሄር ልጅና ጌታችን ስለሆነ የዓለምን ሐጢያቶች በሙሉ ለዘላለም መውሰድ ይችላል፡፡ እርሱ ሐጢያቶቻችን ለዘላለም የወሰደው እንዴት ነበር?
ይህን ያደረገው
① የሰው ሥጋ ለብሶ በመወለድ፣
② በዮርዳኖስ በአጥማቂው ዮሐንስ በመጠመቅ፣
③ በእኛ ፋንታ ፍርድን ሁሉ ለመውሰድ በመስቀል ላይ በመሰቀል ነው፡፡
የእግዚአብሄር ልጅ የሰው ሥጋ ለብሶ ወደዚህ ዓለም መጣ፡፡ የዓለምን ሐጢያቶች በሙሉ ለመውሰድም በአጥማቂው ዮሐንስ ተጠመቀ፡፡ የሰውን ዘር ለዘላለም ከሐጢያቶቻቸው ሁሉ ለማዳንም በመስቀል ላይ ደሙን አፈሰሰ፡፡ (ዘሌዋውያን 16፡6-22፤ ማቴዎስ 3፡13-17፤ ዮሐንስ 1፡29፤ ዕብራውያን 9፡12፤10፡1-18)
- Vor
1-32. Wenn wir sagen, dass Jesus bereits alle unsere Sünden der Vergangenheit, der Gegenwart und der Zukunft gemäß Ihrer Behauptung beseitigt hat, wie würde sich dann die Zukunft einer Person gestalten, wenn sie ständig Sünden begeht, indem sie daran denkt, dass ihr ihre Sünden bereits durch den Glauben an die Taufe und das Kreuz Jesu vergeben wurden? Selbst wenn dieser Mensch einen anderen Menschen tötet, wird er denken, dass er selbst für diese Art von Sünde durch Jesus am Kreuz gesühnt worden ist. Daher wird er weiterhin ohne zu zögern sündigen, indem er einfach glaubt, dass Jesus bereits auch die Sünden beseitigt hat, die er in der Zukunft begehen wird. Bitte erklären Sie mir diese Dinge.