Fragen und Antworten zum christlichen Glauben
Thema 1: Die Wiedergeburt aus Wasser und Geist
1-16. የሐጢያት ደመወዝ ምንድነው?
የሐጢያት ደመወዝ ሞት ነው፡፡ ይህ ምንም ይሁን እያንዳንዱ ሐጢያት በእግዚአብሄር ፊት መኮነን አለበት፡፡ ለአንዲት ሐጢያት እንኳን ፍርዱ ሞት ነው፡፡ የእስራኤል ሕዝብ ሐጢያቶቻቸውን ለማስተሰረይ ነውር የሌለበትን በግ ማቅረብ ነበረባቸው፡፡ ነገር ግን እነዚህ መስዋዕቶች ሐጢያቶቻቸውን ለዘላለም ማንጻት የሚችሉ አልነበሩም፡፡ ‹‹የኮርማዎችና የፍየሎች ደም ሐጢአትን እንዲያስወግድ የማይቻል ነውና፡፡›› (ዕብራውያን 10፡4)
ስለዚህ እግዚአብሄር ሕዝቡን ሁሉ ከሐጢያቶቻቸው ለማዳን ጠቦትን አዘጋጀ፡፡ እያንዳንዱ የመስዋዕት እንስሳ ሐጢያትን ሁሉ ለመውሰድና ከዚያም በእነርሱ ምትክ ለመሞት እጆች ሊጫኑበት ይገባ ነበር፡፡
በአዲስ ኪዳን ኢየሱስ የእግዚአብሄር በግ ሆኖ በጥምቀቱ ሐጢያቶቻችንን በሙሉ በመውሰድ ስለ እኛ ሞቷል፡፡ ‹‹የሐጢአት ደመወዝ ሞት ነው፡፡ የእግዚአብሄር የጸጋ ስጦታ ግን በክርስቶስ ኢየሱስ በጌታችን የዘላለም ሕይወት ነው፡፡›› (ሮሜ 6፡23)
የሐጢያት ደመወዝ ሞት ነው፡፡ ኢየሱስ ግን በእኛ ፋንታ በመሞትና ለዓለም ሐጢያተኞች በሙሉ የዘላለም ሕይወት ስጦታን በማዘጋጀት ፍቅሩን ገለጠ፡፡
- Vor
1-32. Wenn wir sagen, dass Jesus bereits alle unsere Sünden der Vergangenheit, der Gegenwart und der Zukunft gemäß Ihrer Behauptung beseitigt hat, wie würde sich dann die Zukunft einer Person gestalten, wenn sie ständig Sünden begeht, indem sie daran denkt, dass ihr ihre Sünden bereits durch den Glauben an die Taufe und das Kreuz Jesu vergeben wurden? Selbst wenn dieser Mensch einen anderen Menschen tötet, wird er denken, dass er selbst für diese Art von Sünde durch Jesus am Kreuz gesühnt worden ist. Daher wird er weiterhin ohne zu zögern sündigen, indem er einfach glaubt, dass Jesus bereits auch die Sünden beseitigt hat, die er in der Zukunft begehen wird. Bitte erklären Sie mir diese Dinge.