Fragen und Antworten zum christlichen Glauben
Thema 1: Die Wiedergeburt aus Wasser und Geist
1-19. በኢየሱስ ማመን ያለብን ለምንድነው?
በኢየሱስ ማመን ያለብን፡-
① የእግዚአብሄርን ፈቃድ ለመፈጸም፣
② ከሐጢያቶች ሁሉ ለመዳን፣
③ ከጌታ ጋር ለዘላለም እንኖር ዘንድ መንግሥተ ሰማይ ለመግባት ነው፡፡
ሁላችንም በአዳኛችን በኢየሱስ ክርስቶስ እምነት ከሌለን ሲዖል የምንገባ ሐጢያተኞች ነን፡፡ ከሲዖል ሊያድነን የሚችለው አዳኛችን ኢየሱስ ብቻ ነው፡፡
• በኢየሱስ የሚያምኑና ከሐጢያቶቻቸው ሁሉ የዳኑ ሰዎች መጨረሻቸው የት ነው?-- ሰማይ ነው፡፡--
• በኢየሱስ የማያምኑና ያልዳኑ ሰዎች መጨረሻቸው የት ነው? --ለሐጢያቶቻቸው ሲዖል በእሳትና በዲን ወደሚቃጠል ባህር ይጣላሉ--፡፡ (ዮሐንስ ራዕ 21፡8)
• የእግዚአብሄር በጎች እነማን ናቸው? --በኢየሱስ ጥምቀትና ደም በማመን የሐጢያቶቻቸውን ስርየት ያገኙ ሰዎች ናቸው፡፡--
‹‹ከዚህም በረት ያልሆኑ ሌሎች በጎች አሉኝ›› (ዮሐንስ 10፡16) የተባሉት ፍየሎች ናቸው፤ ምክንያቱም በደመ ነፍስ የሚረዱትን በዘፈቀደ ያምናሉ፡፡ አሁንም ድረስ ሐጢያተኞች ናቸው፡፡ በኢየሱስ ጥምቀትና ደም የሚያምኑ ሰዎች በአንድ ጊዜ ድነው የእግዚአብሄር በጎች ይሆናሉ፡፡
- Vor
1-32. Wenn wir sagen, dass Jesus bereits alle unsere Sünden der Vergangenheit, der Gegenwart und der Zukunft gemäß Ihrer Behauptung beseitigt hat, wie würde sich dann die Zukunft einer Person gestalten, wenn sie ständig Sünden begeht, indem sie daran denkt, dass ihr ihre Sünden bereits durch den Glauben an die Taufe und das Kreuz Jesu vergeben wurden? Selbst wenn dieser Mensch einen anderen Menschen tötet, wird er denken, dass er selbst für diese Art von Sünde durch Jesus am Kreuz gesühnt worden ist. Daher wird er weiterhin ohne zu zögern sündigen, indem er einfach glaubt, dass Jesus bereits auch die Sünden beseitigt hat, die er in der Zukunft begehen wird. Bitte erklären Sie mir diese Dinge.