Fragen und Antworten zum christlichen Glauben
Thema 2: Der Heilige Geist
2-7. የኢየሱስ ደቀ መዛሙርት መንፈስ ቅዱስን የተቀበሉት በሐጢያት ይቅርታ አማካይነት ከሐጢያቶቻቸው ስለዳኑ ነው ወይስ ይህ የሐጢያት ይቅርታን በማይመለከት ሁኔታ የተነጠለ ልምምድ ነበር?
መንፈስ ቅዱስ ከቤዛነት የተነጠለ ልምምድ አይደለም፡፡ የኢየሱስ ደቀ መዛሙርት መንፈስ ቅዱስን ከመቀበላቸው በፊት እንኳን ኢየሱስ በዮሐንስ ጥምቀት አማካይነት የአለምን ሐጢያቶች በሙሉ መውሰዱን ቀደሞውኑም አውቀውና አምነው እንደነበር በመጽሐፍ ቅዱስ ውስጥ ማየት እንችላለን፡፡ (1ኛ ጴጥሮስ 3፡21 ‹‹ጥምቀት ምሳሌው ሆኖ አሁን ያድነናል፡፡››)
የሐጢያት ይቅርታ ማለት ከሐጢያት መዳን ማለት ነው፡፡ በሌላ አነጋገር ይህ ማለት በልቦቻችን ውስጥ ያሉት ሐጢያቶች በሙሉ ነጽተው ተወግደዋል ማለት ነው፡፡ ዛሬ ብዙ ክርስቲያኖች ኢየሱስ ስለሰጠን የሐጢያት ይቅርታ ትርጉም አብዛኛውን ጊዜ ግራ ይጋባሉ፡፡ ሰዎች እንዴት የሐጢያት ይቅርታን መቀበል እንደሚችሉ አያውቁም፡፡ ኢየሱስን ጌታቸው አድርገው ስለሚያምኑ ብቻ እንደዳኑ ያስባሉ፡፡
የሐጢያቶቻቸውን ይቅርታ የተቀበሉ ሰዎች በራሳቸው ውስጥ ምስክር አላቸው፡፡ ሆኖም አንድ ሰው የቤዛነቱ ምስክር ቃል ከሌለው መንፈስ ቅዱስን አልተቀበለም፤ ከሐጢያቶቹም ሁሉ ይቅርታን አላገኘም፡፡ በመንፈስ የተሞሉ ስሜቶች ካሉትም ያ በገዛ ራሱ ስሜቶች እየተታለለ የመሆኑ ውጤት ብቻ ነው፡፡ ሰይጣን ራሱን ወደ ብርሃን መልአክ ይለውጥና (2ኛ ቆሮንቶስ 11፡14-15፤ ገላትያ 1፡7-9) ከእውነት እንዲርቅ ያታልለዋል፡፡ (ማቴዎስ 7፡21-23)
የሐጢያቶቻቸውን ስርየት ያገኙ ሰዎች በውሃውና በመንፈሱ ወንጌል ስለሚያምኑ በውስጣቸው ምስክር አላቸው፡፡ በ1ኛ ዮሐንስ 5፡4-12 ላይ በውሃና በደም ለመጣው ኢየሱስ ክርስቶስ ይመሰክራል፡፡ ከዚህ በተጨማሪም አንድ ሰው ስለ ልዩ መንፈስ ወይም ልዩ ወንጌል የሚሰብክ ከሆነ (2ኛ ቆሮንቶስ 11፡4) እርሱ የሐጢያት ስርየትንም ሆነ መንፈስ ቅዱስን እንዳልተቀበለ ይናገራል፡፡ ሰዎች የሐጢያት ይቅርታን መቀበል የሚችሉት በውሃውና በመንፈሱ ወንጌል በመጣው በኢየሱስ ክርስቶስ በሚያምኑበት ጊዜ ብቻ ነው፡፡ የሐጢያት ይቅርታ ዘለቄታዊውን መንፈስ ቅዱስ ለመቀበል ወሳኝ ነው፡፡
- Vor
2-10. Ich verbrachte viele traurige Tage, nachdem mein Doktor meinen Fall als Magenkrebs diagnostizierte. Eines Tages besuchte mich ein christlicher Freund von mir und erzählte mir, dass die Teilnahme an einem Wiederauferstehungstreffen in seiner Kirche jede Krankheit heilen könne. Zu der Zeit war ich ein Atheist und es erschien mir, als sei die Macht Gottes, eine Krankheit zu heilen, zu gut um wahr zu sein. Am letzen Tag des Treffens kam jeder zum Pastor um von ihm das Handauflegen zu empfangen. Während er seine Hände auf mich legte, sagte er mir, dass ich einige unverständliche Worte wiederholen solle und fragte mich, ob ich an die heilenden Kräfte von Jesus Christus glaubte. Obwohl ich nicht wirklich von ganzen Herzen daran glaubte, war ich unglücklich und sagte ja. Und genau in dem Moment fühlte ich etwas heißes, wie Elektrizität durch mich fließen. Ich konnte meinen ganzen Körper beben fühlen und ich fühlte, dass mein Krebs geheilt war. Ich entschloss mich, auf der Stelle an den Herrn zu glauben und danach kam große Freude und Frieden in mein Herz und ich fing ein neues Leben an. Ich habe mich auch der Verbreitung des Evangeliums gewidmet. Ich denke, dass der Heilige Geist all diese Dinge bewirkt hat und ich glaube, dass Er in mir wohnt. Glauben Sie das nicht auch?