Fragen und Antworten zum christlichen Glauben
Thema 2: Der Heilige Geist
2-8. የመንፈስ ቅዱስን ጥምቀት መቀበል ማለት ምን ማለት ነው?
ኢየሱስ የተጠመቀበትን ምክንያት ማወቅ ይገባናል፡፡ ጳውሎስ የኢየሱስን ጥምቀት ለኤፌሶን ሰዎች የሰበከው እነርሱ የተጠመቁት ‹‹የዮሐንስን ጥምቀት›› ብቻ መሆኑን ከሰማ በኋላ ነው፡፡ እነርሱ በኢየሱስ ክርስቶስ ስም የተጠመቁትና መንፈስ ቅዱስንም በልቦቻቸው ውስጥ የተቀበሉት ጳወሎስ ስለ ኢየሱስ ጥምቀት የተናገረውን በማመናቸው ነበር፡፡ ኢየሱስ ከዮሐንስ በተቀበለው ጥምቀት ባህርይና የዮሐንስ የንስሐ ጥምቀት ባህርይ የተለያዩ ነበሩ፡፡ የኢየሱስ ጥምቀት መንፈስ ቅዱስን ከመቀበላችን ጋር በቀጥታ ተዛማጅነት ያለውን ሐጢያቶቻችንን ለማንጻት ነበር፡፡
ታዲያ የዮሐንስ ጥምቀት ባህርይ ምን ነበር? እርሱ ‹‹እናንተ የእፉኝት ልጆች ንስሐ ግቡ! ስታገለግሉዋቸው የነበሩትን እንግዳ አማልክቶች ተዉና ወደ እውነተኛው አምላክ ተመለሱ›› እያለ ጮኸ፡፡ የእርሱ ጥምቀት ሰዎችን ወደ እግዚአብሄር እንዲመለሱ የሚያደርግ የንስሐ ጥምቀት ነበር፡፡ ነገር ግን ኢየሱስ ከዮሐንስ የተቀበለው ጥምቀት የዓለምን ሐጢያቶች በሙሉ ወደ ራሱ የወሰደበት ነበር፡፡ በዮሐንስ ጥምቀትና በዮሐንስ በኩል በሆነው የኢየሱስ ጥምቀት መካከል ያለው ልዩነት ይህ ነው፡፡ የኢየሱስ ጥምቀት ጽድቅን ሁሉ ለመፈጸም ነበር፡፡
ታዲያ ጽድቅን ሁሉ የፈጸመው ጥምቀት ምንድነው? ይህ ኢየሱስ በአለም ላይ ከአዳም ጀምሮ እስከ መጨረሻው ሰው ድረስ የሰውን ዘር ሐጢያቶች በሙሉ የወሰደበት ጥምቀት ነው፡፡ በሌላ አነጋገር በዮሐንስ በኩል የሆነው የኢየሱስ ጥምቀት ጽድቅን ሁሉ ለመፈጸም ነበር፡፡
ጽድቅን ሁሉ መፈጸም ማለት እግዚአብሄር ልጁ በመስቀል ላይ በመሰቀል ስለ እኛ ይፈረድበት ዘንድየዓለምን ሐጢያቶች በሙሉ በራሱ ላይ እንዲወስድ በዮሐንስ እንዲጠመቀ ፈቀደለት ማለት ነው፡፡ እግዚአብሄር ኢየሱስን ከሞት አስነሳውና አማኞችን ሁሉ ቀደሰ፡፡
ይህ የተደረገው ለሰው ዘር ነበር፡፡ የኢየሱስ ጥምቀትና የመስቀል ላይ ደሙ የዘላለምን ደህንነት ለሐጢያቶቻችን ሁሉ ይቅርታንና ከእግዚአብሄር ጋር በአንድ ላይ ለዘላለም የመኖርን ዕድል አመጣልን፡፡ ይህ ለሰው ዘር ሁሉ የእግዚአብሄር ጽድቅ፣ ፍቅርና ደህንነት ነው፡፡ እዚህ ላይ የመንፈስ ቅዱስ ጥምቀት በኢየሱስ ጥምቀትና በመስቀል ላይ ደሙ መፈጸሙን ማረጋገጥ እንችላለን፡፡
እኛ በኢየሱስ ክርስቶስ ስም ለመጠመቅ የዚህ ዓለም ሐጢያቶች በሙሉ በእርሱ ጥምቀት አማካይነት ወደ ኢየሱስ መተላለፋቸውን የሚያምን ምስክር እንዲኖረን ያስፈልጋል፡፡ በኢየሱስ ጥምቀትና በመስቀል ላይ ባፈሰሰው ደሙ በማመን የሐጢያትን ስርየት የተቀበለ እያንዳንዱ ሰው በኢየሱስ ክርስቶስ ስም መጠመቅ ይገባዋል፡፡
ስለዚህ እኛም በኢየሱስ ላይ ጥምቀት ላይ ላለን እምነት ማረጋገጫ እንዲሆንና ‹‹እንግዲህ ሂዱና አሕዛብን ሁሉ በአብ በወልድና በመንፈስ ቅዱስ ስም እያጠመቃችኋቸው ያዘዝኋችሁንም ሁሉ እንዲጠብቁ እያስተማራችኋቸው ደቀ መዛሙርት አድርጓቸው›› (ማቴዎስ 28፡19) ከሚለው ጋር በመስማማት ተጠምቀናል፡፡ ኢየሱስ በዮሐንስ የተጠመቀው የአለምን ሐጢያቶች በሙሉ ለመውሰድ ነበር፡፡ ይህ እውነት ሰዎች መንፈስ ቅዱስን እንዲቀበሉ ስለሚመራቸው የመንፈስ ቅዱስ ጥምቀት ተብሎ ተጠራ፡፡
- Vor
2-10. Ich verbrachte viele traurige Tage, nachdem mein Doktor meinen Fall als Magenkrebs diagnostizierte. Eines Tages besuchte mich ein christlicher Freund von mir und erzählte mir, dass die Teilnahme an einem Wiederauferstehungstreffen in seiner Kirche jede Krankheit heilen könne. Zu der Zeit war ich ein Atheist und es erschien mir, als sei die Macht Gottes, eine Krankheit zu heilen, zu gut um wahr zu sein. Am letzen Tag des Treffens kam jeder zum Pastor um von ihm das Handauflegen zu empfangen. Während er seine Hände auf mich legte, sagte er mir, dass ich einige unverständliche Worte wiederholen solle und fragte mich, ob ich an die heilenden Kräfte von Jesus Christus glaubte. Obwohl ich nicht wirklich von ganzen Herzen daran glaubte, war ich unglücklich und sagte ja. Und genau in dem Moment fühlte ich etwas heißes, wie Elektrizität durch mich fließen. Ich konnte meinen ganzen Körper beben fühlen und ich fühlte, dass mein Krebs geheilt war. Ich entschloss mich, auf der Stelle an den Herrn zu glauben und danach kam große Freude und Frieden in mein Herz und ich fing ein neues Leben an. Ich habe mich auch der Verbreitung des Evangeliums gewidmet. Ich denke, dass der Heilige Geist all diese Dinge bewirkt hat und ich glaube, dass Er in mir wohnt. Glauben Sie das nicht auch?