Вопрсы о Христианской Вере
Тема 1: Рождение свыше от воды и Духа
1-3. በእግዚአብሄር የጸኑት ሕጎች ምንድናቸው?
እግዚአብሄር ዕቅድ አውጭ፣ ብቸኛ፣ እውነተኛ አምላክና ሉአላዊ ሕላዌ ነው፡፡ ስለዚህ ለሚከተሉት አላማዎች ሲል በዓለም ላይ ሕግን አጸደቀ፡፡
① ሐጢያተኞችን ከሐጢያቶቻቸው ለማዳን ሕጉንና ትዕዛዛቱን ሰጣቸው፡፡ ‹‹ሐጢአት በሕግ ይታወቃልና፡፡›› (ሮሜ 3፡2)
② ሁለተኛው ሕግ ሐጢያተኞችን የሚያድን የእምነት ሕግ ነው፡፡ ይህም አዳኛችንን ኢየሱስ ክርስቶስን በማመን ደህንነትን የሚሰጥ ‹የሕይወት መንፈስ ሕግ› ነው፡፡ (ሮሜ 8፡2) ኢየሱስ ይህንን ሕግ ለመፈጸም ወደዚህ ዓለም መጣ፤ ተጠመቀ፤ በመስቀል ላይ ደሙን አፈሰሰ፡፡ ከዚያም ተነሳ፡፡ ኢየሱስ የዓለምን ሐጢያተኞች ሁሉ ለማዳን የደህንነትን ሕግ መሰረተ፡፡
እግዚአብሄር በውሃውና በመንፈሱ ደህንነት ለሚያምኑ ሰዎች የእምነትን ሕግ አጸና፡፡ ለመዳንና የእግዚአብሄር ልጅ ለመሆን የሚፈልግ ማንኛውም ሰው እግዚአብሄር ባዘጋጀው የእምነት ሕግ ማመን ይኖርበታል፡፡ ወደ ደህንነት የሚያደርሰው ብቸኛው መንገድ ይህ ነው፡፡ በዚህም በዚህ ሕግ መሰረት በመንፈሳዊው የደህንነት እውነት የሚያምኑ ሰዎች ሰማይ እንዲገቡ ፈቅዶዋል፡፡
- Перед
1-32. Если мы скажем, что Иисус уже устранил все наши грехи в прошлом, настоящем и будущем, согласно вашему утверждению, то как сложится будущее человека, который будет постоянно совершать грехи, думая о том, что он уже получил прощение за свои грехи, поверив в крещение Иисуса и Крест? Даже если этот человек убьет другого человека, он будет думать, что искупил даже такой грех через Иисуса. Поэтому он будет продолжать грешить без всяких колебаний, просто веря, что Иисус уже избавил его от грехов, которые он совершит в будущем. Пожалуйста, объясните мне эти вещи.