Вопрсы о Христианской Вере
Тема 1: Рождение свыше от воды и Духа
1-11. ኢየሱስን ያጠመቀው አጥማቂው ዮሐንስ ማነው?
እግዚአብሄር ለእስራኤል በሙሴ አማካይነት ሕጉንና የመስዋዕት ስርዓቱን የሰጣቸው ለሐጢያቶቻቸውና ለበደሎቻቸው ስርየትን ያገኙ ዘንድ ነው፡፡ እርሱ የሙሴ ታላቅ ወንድም የነበረውን አሮንን ሊቀ ካህን አድርጎ በመሾም የእስራኤሎች ዓመታዊ ሐጢያቶች በሙሉ ይነጹ ዘንድ የስርየት ቀን በሆነው በሰባተኛው ወር በአስረኛው ቀን የስርየትን መስዋዕት እንዲያቀርብ አደረገው፡፡ (ዘሌዋውያን 16)
እግዚአብሄር በስርየት ቀን የሚቀርበው መስዋዕት በአሮንና በእርሱ ዘሮች መካከል ባሉ የእርሱ ምትክ ሊቀ ካህናት ብቻ እንዲቀርቡ ግልጽ አድርጎዋል፡፡ እግዚአብሄር እስራኤሎች አሮን በሚለቀቀው ፍየል ራስ ላይ በሚጭናቸው እጆቹ አማካይነት ሐጢያቶቻቸውን በሙሉ እንዲያስተሰርዩ መንገድን ከፈተላቸው፡፡ እግዚአብሄር የመሰረተላቸው የስርየት ሕግ ነው፡፡
በዚህ ጥላ ኢየሱስ የሰው አዳኝ እንደነበር በግልጽ እንዲታወቅ አደረገ፡፡ እግዚአብሄር በአዲስ ኪዳን ዘመን የአሮን ዘር፤ (1ኛ ዜና 24፡10፤ሉቃስ 1፡5) የብሉይ ኪዳን የመጨረሻው ሊቀ ካህን (ማቴዎስ 11፡1-13) የሆነውን አጥማቂውን ዮሐንስን ላከው፡፡ አጥማቂው ዮሐንስ እግዚአብሄር የላከው ነቢይ፣ የሰው ዘር ወኪልና ሊቀ ካህን በመሆኑ ሐጢያተኞችን ለማዳን በመጣው በእግዚአብሄር ልጅ በኢየሱስ ክርስቶስ ላይ የሰውን ዘር ሐጢያቶች በሙሉ ለማስተላለፍ ኢየሱስን አጠመቀው፡፡
ሰዎች ሁሉ በአጥማቂው ዮሐንስ አማካይነት ሐጢያቶቻቸውን ወደ ኢየሱስ ማስተላለፍ በመቻላቸው በእርግጥም ተባርከዋል፡፡ የዮሐንስ ሚና የሰውን ዘር የወከለ ሊቀ ካህንና ሐጢያቶችን ሁሉ ወደ ኢየሱስ ያስተላለፈ የእግዚአብሄር አገልጋይ መሆን ነበር፡፡
አጥማቂው ዮሐንስ በእግዚአብሄር የተላከ የሰው ዘር ወኪልና ሊቀ ካህኑ ከኢየሱስ 6 ወር በፊት ቀድሞ የተላከም መልዕክተኛ ነበር፡፡ በሌላ በኩል ዮሐንስ የዓለምን ሐጢያቶች ወደ ኢየሱስ ያስተላለፈ የመጨረሻው ሊቀ ካህን ነበር፡፡ አጥማቂው ዮሐንስ የእግዚአብሄር ባርያ ነበር፡፡
- Перед
1-32. Если мы скажем, что Иисус уже устранил все наши грехи в прошлом, настоящем и будущем, согласно вашему утверждению, то как сложится будущее человека, который будет постоянно совершать грехи, думая о том, что он уже получил прощение за свои грехи, поверив в крещение Иисуса и Крест? Даже если этот человек убьет другого человека, он будет думать, что искупил даже такой грех через Иисуса. Поэтому он будет продолжать грешить без всяких колебаний, просто веря, что Иисус уже избавил его от грехов, которые он совершит в будущем. Пожалуйста, объясните мне эти вещи.