Вопрсы о Христианской Вере
Тема 1: Рождение свыше от воды и Духа
1-14. ዘለቄታ ላለው ስርየት የሚቀርበው መስዋዕት ምን ነበር?
ይህ በኢየሱስ በማመን በአንድ ጊዜ ለዓለም ሐጢያቶች በሙሉ የሆነ ስርየት ነበር፡፡ ኢየሱስ ለዘላለም የሚኖር የእግዚአብሄር ልጅና ጌታችን ስለሆነ የዓለምን ሐጢያቶች በሙሉ ለዘላለም መውሰድ ይችላል፡፡ እርሱ ሐጢያቶቻችን ለዘላለም የወሰደው እንዴት ነበር?
ይህን ያደረገው
① የሰው ሥጋ ለብሶ በመወለድ፣
② በዮርዳኖስ በአጥማቂው ዮሐንስ በመጠመቅ፣
③ በእኛ ፋንታ ፍርድን ሁሉ ለመውሰድ በመስቀል ላይ በመሰቀል ነው፡፡
የእግዚአብሄር ልጅ የሰው ሥጋ ለብሶ ወደዚህ ዓለም መጣ፡፡ የዓለምን ሐጢያቶች በሙሉ ለመውሰድም በአጥማቂው ዮሐንስ ተጠመቀ፡፡ የሰውን ዘር ለዘላለም ከሐጢያቶቻቸው ሁሉ ለማዳንም በመስቀል ላይ ደሙን አፈሰሰ፡፡ (ዘሌዋውያን 16፡6-22፤ ማቴዎስ 3፡13-17፤ ዮሐንስ 1፡29፤ ዕብራውያን 9፡12፤10፡1-18)
- Перед
1-32. Если мы скажем, что Иисус уже устранил все наши грехи в прошлом, настоящем и будущем, согласно вашему утверждению, то как сложится будущее человека, который будет постоянно совершать грехи, думая о том, что он уже получил прощение за свои грехи, поверив в крещение Иисуса и Крест? Даже если этот человек убьет другого человека, он будет думать, что искупил даже такой грех через Иисуса. Поэтому он будет продолжать грешить без всяких колебаний, просто веря, что Иисус уже избавил его от грехов, которые он совершит в будущем. Пожалуйста, объясните мне эти вещи.