Вопрсы о Христианской Вере
Тема 1: Рождение свыше от воды и Духа
1-17. ኢየሱስ በመስቀል ላይ የሞተው ለምንድነው?
የኢየሱስ ሞት በጥምቀቱ አማካይነት ለተወሰዱ ሐጢያቶች በሙሉ የተከፈለ ክፍያ ነበር፡፡ ሰዎች ለሐጢያቶቻቸው ዘላለማዊ የሲዖል እሳት ተጋፍጦዋቸው ነበር፡፡ ነገር ግን ኢየሱስ ስለወደደን ሐጢያቶቻችን በሙሉ ወደ ራሱ የተላለፉበትን ጥምቀት ተቀብሎ እኛን ለማዳን በመስቀል ላይ ሞተ፡፡
እርሱ እኛን ከሐጢያትና ከሲዖል እርግማን ለማዳን ራሱን መስዋዕት አደረገ፡፡ የእርሱ ሞት ለሰው ዘር ሐጢያቶች የተከፈለ ክፍያ ነበር፡፡ እርሱ የዓለምን ሐጢያቶች በሙሉ ለመውሰድ ተጠመቀ፡፡ ሁላችንንም ከሐጢያት ከሞት ከፍርድና ከኩነኔ ለማዳንም በመስቀል ላይ ራሱን ለፍርድ ሰጠ፡፡
ኢየሱስ የሞተው ለሰው ዘር ሐጢያቶች ፍርድን ይቀበል ዘንድ በዮርዳኖስ በራሱ ላይ ለወሰዳቸው የዓለም ሐጢያቶች ነበር፡፡ እርሱ በመስቀል ላይ ሞተ፡፡ ዳግመኛ ጻደቃን ሆነን እንድንኖር ሊፈቅድልን ከሙታን ተነሳ፡፡
- Перед
1-32. Если мы скажем, что Иисус уже устранил все наши грехи в прошлом, настоящем и будущем, согласно вашему утверждению, то как сложится будущее человека, который будет постоянно совершать грехи, думая о том, что он уже получил прощение за свои грехи, поверив в крещение Иисуса и Крест? Даже если этот человек убьет другого человека, он будет думать, что искупил даже такой грех через Иисуса. Поэтому он будет продолжать грешить без всяких колебаний, просто веря, что Иисус уже избавил его от грехов, которые он совершит в будущем. Пожалуйста, объясните мне эти вещи.