• All e-books and audiobooks on The New Life Mission website are free
  • Explore multilingual sermons in global languages
  • Two new revised editions in English have been released
  • Check out our website translated into 27 languages
Search

FAQ on the Christian Faith

Subject 1: Being born again of water and the Spirit

1-2. ኢየሱስ ማነው? 

በዘፍጥረት 1፡3 እና በዮሐንስ 1፡1-3 ላይ እንደተጠቀሰው እርሱ ፈጣሪ፣ እውነተኛ አምላክ፣ ሐጢያተኞችን ሁሉ ከዓለም ሐጢያቶች ያዳነ፣ የዩኒቨርስ ሁሉ አምላክ ነው፡፡ ‹‹እርሱ በእግዚአብሄር መልክ ሲኖር ሳለ ከእግዚአብሄር ጋር መተካከልን መቀማት እንደሚገባ ነገር አልቆጠረውም›› (ፊልጵስዩስ 2፡6) ‹‹ይህ በመጀመሪያው በእግዚአብሄር ዘንድ ነበረ፡፡ ሁሉ በእርሱ ሆነ፤ ከሆነውም አንዳች ስንኳ ያለ እርሱ አልሆነም፡፡›› (ዮሐንስ 1፡2-3) ኢየሱስ የፍጥረት አምላክ የዩኒቨርስ ጌታ ነው፡፡  
ሆኖም ብዙ ሰዎች በሥጋ ወደዚህ ዓለም በመጣው በኢየሱስ ፍቅርና ደህንነት ባለማመን መዳን አቅቶዋቸዋል፡፡ ነገር ግን ሌሎች ብዙዎች ደህንነትን ተቀብለው የእግዚአብሄር ሕዝብ ሆነዋል፡፡ በእርሱ በማመንም የዘላለምን ሕይወት አትርፈዋል፡፡ ጻድቃንም ሆነዋል፡፡  
The New Life Mission

TAKE OUR SURVEY

How did you hear about us?