• 所有新生命宣教會 The New Life Mission 網站上的電子書和有聲書均可免費下載
  • 探索以多種語言提供的全球性講道
  • 查看我們已翻譯成27種語言的網站
  • 第1、2卷新修訂版已全新推出
Search

關於基督教信仰的常見問題解答

話題 1:重生於水和聖靈

1-3. በእግዚአብሄር የጸኑት ሕጎች ምንድናቸው? 

እግዚአብሄር ዕቅድ አውጭ፣ ብቸኛ፣ እውነተኛ አምላክና ሉአላዊ ሕላዌ ነው፡፡ ስለዚህ ለሚከተሉት አላማዎች ሲል በዓለም ላይ ሕግን አጸደቀ፡፡ 
① ሐጢያተኞችን ከሐጢያቶቻቸው ለማዳን ሕጉንና ትዕዛዛቱን ሰጣቸው፡፡ ‹‹ሐጢአት በሕግ ይታወቃልና፡፡›› (ሮሜ 3፡2) 
② ሁለተኛው ሕግ ሐጢያተኞችን የሚያድን የእምነት ሕግ ነው፡፡ ይህም አዳኛችንን ኢየሱስ ክርስቶስን በማመን ደህንነትን የሚሰጥ ‹የሕይወት መንፈስ ሕግ› ነው፡፡ (ሮሜ 8፡2) ኢየሱስ ይህንን ሕግ ለመፈጸም ወደዚህ ዓለም መጣ፤ ተጠመቀ፤ በመስቀል ላይ ደሙን አፈሰሰ፡፡ ከዚያም ተነሳ፡፡ ኢየሱስ የዓለምን ሐጢያተኞች ሁሉ ለማዳን የደህንነትን ሕግ መሰረተ፡፡  
እግዚአብሄር በውሃውና በመንፈሱ ደህንነት ለሚያምኑ ሰዎች የእምነትን ሕግ አጸና፡፡ ለመዳንና የእግዚአብሄር ልጅ ለመሆን የሚፈልግ ማንኛውም ሰው እግዚአብሄር ባዘጋጀው የእምነት ሕግ ማመን ይኖርበታል፡፡ ወደ ደህንነት የሚያደርሰው ብቸኛው መንገድ ይህ ነው፡፡ በዚህም በዚህ ሕግ መሰረት በመንፈሳዊው የደህንነት እውነት የሚያምኑ ሰዎች ሰማይ እንዲገቡ ፈቅዶዋል፡፡
The New Life Mission

參加我們的調查

您是如何得知我們的?