• 所有新生命宣教會 The New Life Mission 網站上的電子書和有聲書均可免費下載
  • 探索以多種語言提供的全球性講道
  • 查看我們已翻譯成27種語言的網站
  • 第1、2卷新修訂版已全新推出
Search

關於基督教信仰的常見問題解答

話題 1:重生於水和聖靈

1-10. ኢየሱስ በመስቀል ላይ ራሱን መስዋዕት ያደረገው ለምንድነው?  

ኢየሱስ መስዋዕት የሆነው በጥምቀቱ አማካይነት ለወሰዳቸው ሐጢያቶቻችን ነበር፡፡ ከሐጢያቶቻችን ሁሉ ቅጣት ነጻ መውጣት እንችል ዘንድ ለሐጢያቶቻችን ዋጋ ለመክፈል ሥጋውን ሰጠን፡፡  
እኛ ማወቅ ያለብን ኢየሱስ ሐጢያቶቻችንን ለመውሰድ በዮርዳኖስ መጠመቁን ነው፡፡ ኢየሱስ በዚህ ምክንያት በመስቀል ላይ እንደሞተ ማመን ይኖርብናል፡፡   
ኢየሱስ ከመሰቀሉ በፊት ባይጠመቅ ኖሮና በመስቀል ላይ ባይሞት ኖሮ ሐጢያቶቻችን በሙሉ ከእኛ ጋር ይቀሩ ነበር፡፡ ስለዚህ በኢየሱስ ጥምቀትና ደም ማመን አለብን፡፡ ኢየሱስ የእግዚአብሄር ልጅ የመስዋዕት በግ ስለሆነ ሐጢያቶቻችንን በሙሉ ለመደምሰስ መስዋዕት ሆነ፡፡   
ሁላችንም ኢየሱስ የእግዚአብሄር ልጅ እንደሆነ፣ የዓለምን ሐጢያቶች በሙሉ ለመውሰድም እንደተጠመቀና ለሐጢያቶቻችንም እንደተሰቀለ ማመን ይገባናል፡፡ እኛ ሐጢያተኞችም ከሐጢያቶቻችን ሁሉ እንዳነጻና ከቅጣት እንዳናመልጥ ተሰቀለ፡፡  
The New Life Mission

參加我們的調查

您是如何得知我們的?