Search

DARMOWE E-BOOKI I AUDIOBOOKI

Jezus Chrystus i Jan Chrzciciel

Amharski 21

በአራቱ ወንጌላት ውስጥ በተመዘገበው በኢየሱስ አገልግሎትና በአጥማቂው ዮሐንስ አገልግሎት መካከል ያለው ዝምድና

Rev. Paul C. Jong | ISBN 9788928200412 | Strony 379

Pobierz e-booki i audiobooki ZA DARMO

Wybierz preferowany format pliku i bezpiecznie pobierz na telefon komórkowy, komputer lub tablet, aby czytać i słuchać kolekcji kazań w dowolnym miejscu i czasie. Wszystkie e-booki i audiobooki są całkowicie bezpłatne.

Możesz słuchać audiobooka przez odtwarzacz poniżej. 🔻
Posiadaj książkę w miękkiej oprawie
የማውጫ ሰሌዳ 
 
መቅድም 
1. የአጥማቂውን ዮሐንስን አገልግሎት ማወቅና ማመን አለባችሁ (ማርቆስ 1፡1-2) 
2. አጥማቂው ዮሐንስ ያልተሳካለት ሰው አልነበረም (ማቴዎስ 11፡1-14) 
3. በጽድቅ መንገድ የመጣው አጥማቂው ዮሐንስ (ማቴዎስ 17፡1-13) 
4. የአጥማቂውን ዮሐንስን አገልግሎት ተመልከቱት! (ሉቃስ 1፡17-23) 
5. በእግዚአብሄር ክብር ከልብ እንደሰት (ዮሐንስ 1፡1-14) 
6. የሁለቱን የእግዚአብሄር ባሮች አገልግሎቶች ታውቃላችሁን? (ዮሐንስ 1፡30-36) 
7. ኢየሱስ ለምን መጠመቅ አስፈለገው? (ዮሐንስ 3፡22-36) 
8. እውነተኛውን ወንጌልና የኢየሱስን የጽድቅ ምግባር አሰራጩ (ማቴዎስ 3፡1-17) 
9. በአጥማቂው ዮሐንስ ሥራና ለሐጢያታችን ስርየት በሆነው ወንጌል መካከል ያለው ዝምድና (ማቴዎስ 21፡32) 
10. ሐጢያቶቻችሁን ለመደምሰስ የመጣው ኢየሱስ (ማቴዎስ 3፡13-17) 
11. ‹‹እነሆ መልዕክተኛዬን እልካለሁ›› (ማርቆስ 1፡1-5 
12. አጥማቂውን ዮሐንስን በማስተዋል ኢየሱስን እንመን (ሉቃስ 1፡1-17) 
 
ሐይል የሌለን ብንሆንም የእግዚአብሄር ቃል ሐይል ስላለው ቃሉ ምድር ላይ ሲወድቅ ያለ ችግር ፍሬ ያፈራል፡፡ በተጨማሪም የእግዚአብሄር ቃል ሕያው ስለሆነ ዛሬም፤ ነገም፤ ለዘላለምም የማይለወጥ መሆኑን ራሳችን ማየት እንችላለን፡፡ የእግዚአብሄር ቃል እንደ ሰው ቃሎች ስላይደለ ፈጽሞ አይለወጥም፡፡ ሁሌም የታመነ ነው፡፡ እግዚአብሄር ሲናገር በቃሎቹ መሰረት በትክክል ይፈጸማል፡፡ የእግዚአብሄር ቃል ስልጣን ስላለው እግዚአብሄር ‹‹ብርሃን ይሁን›› ሲል ብርሃን ሆነ፡፡ ‹‹ታላላቅ ብርሃናትና ታናናሽ ብርሃናት ይሁኑ›› ሲል ባዘዘው መሰረት ተፈጸመ፡፡
Więcej
Bezpłatna Książka Drukowana
Dodaj tą książkę do Koszyka

Książki związane z tym tematem

The New Life Mission

Weź udział w naszej ankiecie

Skąd się o nas dowiedziałeś?