Search

በክርስቲያን እምነት ላይ አዘውትረው የሚጠየቁ ጥያቄዎች፤

ርዕስ 1፡ ከውሃና ከመንፈስ ዳግመኛ መወለድ፤

1-1. የእግዚአብሄር ልጅ ለምን ሰው ሆነ? 

እርሱ ሰው የሆነው አዳኝ ለመሆንና ሐጢያተኞችን ሁሉ ከሐጢያትና ከሲዖል እሳት ፍርድ ለማዳን ነው፡፡ 
The New Life Mission

በዳሰሳ ጥናታችን ይሳተፉ

ስለእኛ እንዴት ሰሙ?