Często Zadawane Pytania na temat Wiary Chrześcijańskiej
Temat 1: Ponowne narodziny z wody i Ducha
1-3. በእግዚአብሄር የጸኑት ሕጎች ምንድናቸው?
እግዚአብሄር ዕቅድ አውጭ፣ ብቸኛ፣ እውነተኛ አምላክና ሉአላዊ ሕላዌ ነው፡፡ ስለዚህ ለሚከተሉት አላማዎች ሲል በዓለም ላይ ሕግን አጸደቀ፡፡
① ሐጢያተኞችን ከሐጢያቶቻቸው ለማዳን ሕጉንና ትዕዛዛቱን ሰጣቸው፡፡ ‹‹ሐጢአት በሕግ ይታወቃልና፡፡›› (ሮሜ 3፡2)
② ሁለተኛው ሕግ ሐጢያተኞችን የሚያድን የእምነት ሕግ ነው፡፡ ይህም አዳኛችንን ኢየሱስ ክርስቶስን በማመን ደህንነትን የሚሰጥ ‹የሕይወት መንፈስ ሕግ› ነው፡፡ (ሮሜ 8፡2) ኢየሱስ ይህንን ሕግ ለመፈጸም ወደዚህ ዓለም መጣ፤ ተጠመቀ፤ በመስቀል ላይ ደሙን አፈሰሰ፡፡ ከዚያም ተነሳ፡፡ ኢየሱስ የዓለምን ሐጢያተኞች ሁሉ ለማዳን የደህንነትን ሕግ መሰረተ፡፡
እግዚአብሄር በውሃውና በመንፈሱ ደህንነት ለሚያምኑ ሰዎች የእምነትን ሕግ አጸና፡፡ ለመዳንና የእግዚአብሄር ልጅ ለመሆን የሚፈልግ ማንኛውም ሰው እግዚአብሄር ባዘጋጀው የእምነት ሕግ ማመን ይኖርበታል፡፡ ወደ ደህንነት የሚያደርሰው ብቸኛው መንገድ ይህ ነው፡፡ በዚህም በዚህ ሕግ መሰረት በመንፈሳዊው የደህንነት እውነት የሚያምኑ ሰዎች ሰማይ እንዲገቡ ፈቅዶዋል፡፡
- Przed
1-32. Jeśli powiemy, że Jezus już wyeliminował wszystkie nasze grzechy przeszłości, teraźniejszości i przyszłości, zgodnie z twoim twierdzeniem, jak wyglądałaby przyszłość osoby, która nieustannie popełniałaby grzech, myśląc o tym, że jej grzechy zostały już usunięte przez wiarę w chrzest Jezusa i Krzyż? Nawet jeśli ta osoba zabije inną osobę, będzie myśleć, że nawet ten rodzaj grzechu został odpokutowany przez Jezusa. Dlatego będzie nadal grzeszyć bez wahania, wierząc, że Jezus już wyeliminował nawet grzechy, które popełni w przyszłości. Proszę wyjaśnij mi te kwestie.