Często Zadawane Pytania na temat Wiary Chrześcijańskiej
Temat 1: Ponowne narodziny z wody i Ducha
1-16. የሐጢያት ደመወዝ ምንድነው?
የሐጢያት ደመወዝ ሞት ነው፡፡ ይህ ምንም ይሁን እያንዳንዱ ሐጢያት በእግዚአብሄር ፊት መኮነን አለበት፡፡ ለአንዲት ሐጢያት እንኳን ፍርዱ ሞት ነው፡፡ የእስራኤል ሕዝብ ሐጢያቶቻቸውን ለማስተሰረይ ነውር የሌለበትን በግ ማቅረብ ነበረባቸው፡፡ ነገር ግን እነዚህ መስዋዕቶች ሐጢያቶቻቸውን ለዘላለም ማንጻት የሚችሉ አልነበሩም፡፡ ‹‹የኮርማዎችና የፍየሎች ደም ሐጢአትን እንዲያስወግድ የማይቻል ነውና፡፡›› (ዕብራውያን 10፡4)
ስለዚህ እግዚአብሄር ሕዝቡን ሁሉ ከሐጢያቶቻቸው ለማዳን ጠቦትን አዘጋጀ፡፡ እያንዳንዱ የመስዋዕት እንስሳ ሐጢያትን ሁሉ ለመውሰድና ከዚያም በእነርሱ ምትክ ለመሞት እጆች ሊጫኑበት ይገባ ነበር፡፡
በአዲስ ኪዳን ኢየሱስ የእግዚአብሄር በግ ሆኖ በጥምቀቱ ሐጢያቶቻችንን በሙሉ በመውሰድ ስለ እኛ ሞቷል፡፡ ‹‹የሐጢአት ደመወዝ ሞት ነው፡፡ የእግዚአብሄር የጸጋ ስጦታ ግን በክርስቶስ ኢየሱስ በጌታችን የዘላለም ሕይወት ነው፡፡›› (ሮሜ 6፡23)
የሐጢያት ደመወዝ ሞት ነው፡፡ ኢየሱስ ግን በእኛ ፋንታ በመሞትና ለዓለም ሐጢያተኞች በሙሉ የዘላለም ሕይወት ስጦታን በማዘጋጀት ፍቅሩን ገለጠ፡፡
- Przed
1-32. Jeśli powiemy, że Jezus już wyeliminował wszystkie nasze grzechy przeszłości, teraźniejszości i przyszłości, zgodnie z twoim twierdzeniem, jak wyglądałaby przyszłość osoby, która nieustannie popełniałaby grzech, myśląc o tym, że jej grzechy zostały już usunięte przez wiarę w chrzest Jezusa i Krzyż? Nawet jeśli ta osoba zabije inną osobę, będzie myśleć, że nawet ten rodzaj grzechu został odpokutowany przez Jezusa. Dlatego będzie nadal grzeszyć bez wahania, wierząc, że Jezus już wyeliminował nawet grzechy, które popełni w przyszłości. Proszę wyjaśnij mi te kwestie.