Często Zadawane Pytania na temat Wiary Chrześcijańskiej
Temat 1: Ponowne narodziny z wody i Ducha
1-19. በኢየሱስ ማመን ያለብን ለምንድነው?
በኢየሱስ ማመን ያለብን፡-
① የእግዚአብሄርን ፈቃድ ለመፈጸም፣
② ከሐጢያቶች ሁሉ ለመዳን፣
③ ከጌታ ጋር ለዘላለም እንኖር ዘንድ መንግሥተ ሰማይ ለመግባት ነው፡፡
ሁላችንም በአዳኛችን በኢየሱስ ክርስቶስ እምነት ከሌለን ሲዖል የምንገባ ሐጢያተኞች ነን፡፡ ከሲዖል ሊያድነን የሚችለው አዳኛችን ኢየሱስ ብቻ ነው፡፡
• በኢየሱስ የሚያምኑና ከሐጢያቶቻቸው ሁሉ የዳኑ ሰዎች መጨረሻቸው የት ነው?-- ሰማይ ነው፡፡--
• በኢየሱስ የማያምኑና ያልዳኑ ሰዎች መጨረሻቸው የት ነው? --ለሐጢያቶቻቸው ሲዖል በእሳትና በዲን ወደሚቃጠል ባህር ይጣላሉ--፡፡ (ዮሐንስ ራዕ 21፡8)
• የእግዚአብሄር በጎች እነማን ናቸው? --በኢየሱስ ጥምቀትና ደም በማመን የሐጢያቶቻቸውን ስርየት ያገኙ ሰዎች ናቸው፡፡--
‹‹ከዚህም በረት ያልሆኑ ሌሎች በጎች አሉኝ›› (ዮሐንስ 10፡16) የተባሉት ፍየሎች ናቸው፤ ምክንያቱም በደመ ነፍስ የሚረዱትን በዘፈቀደ ያምናሉ፡፡ አሁንም ድረስ ሐጢያተኞች ናቸው፡፡ በኢየሱስ ጥምቀትና ደም የሚያምኑ ሰዎች በአንድ ጊዜ ድነው የእግዚአብሄር በጎች ይሆናሉ፡፡
- Przed
1-32. Jeśli powiemy, że Jezus już wyeliminował wszystkie nasze grzechy przeszłości, teraźniejszości i przyszłości, zgodnie z twoim twierdzeniem, jak wyglądałaby przyszłość osoby, która nieustannie popełniałaby grzech, myśląc o tym, że jej grzechy zostały już usunięte przez wiarę w chrzest Jezusa i Krzyż? Nawet jeśli ta osoba zabije inną osobę, będzie myśleć, że nawet ten rodzaj grzechu został odpokutowany przez Jezusa. Dlatego będzie nadal grzeszyć bez wahania, wierząc, że Jezus już wyeliminował nawet grzechy, które popełni w przyszłości. Proszę wyjaśnij mi te kwestie.