Search

በነጻ የሚታደሉ የታተሙ መጽሐፎች፣
ኢመጽሐፎችና የኦዲዮ መጽሐፎች፤

የውሃውና የመንፈሱ ወንጌል፤

ወደ ውሃውና መንፈሱ ወንጌል ተመለሱ
  • ISBN8983147881
  • ገጾች፤327

አማርኛ 2

ወደ ውሃውና መንፈሱ ወንጌል ተመለሱ

Rev. Paul C. Jong

ማውጫ 

መቅድም
1. እውነተኛው ዳግም የመወለድ ወንጌል ትርጉም (ዮሐንስ 3፡1-6) 
2. በክርስትና ውስጥ ያሉ አስመሳይ ክርስቲያኖችና መናፍቃን (ኢሳይያስ 28፡13-14) 
3. እውነተኛው መንፈሳዊ ግርዘት (ዘጸአት 12፡43-49) 
4. እውነተኛና ትክክለኛ የሐጢያት ኑዛዜ እንዴት እንደሚደረግ (1ኛ ዮሐንስ 1፡9) 
5. አስቀድሞ በመወሰንና በመለኮት ምርጫ ጽንሰ ሐሳብ ውስጥ ያለው ስህተት (ሮሜ 8፡28-30) 
6. የተለወጠው ክህነት (ዕብራውያን 7፡1-28) 
7. የኢየሱስ ጥምቀት ለቤዛነት አስፈላጊ የሆነ ሒደት ነው (ማቴዎስ 3፡13-17) 
8. የአብን ፈቃድ በእምነት እንፈጽም (ማቴዎስ 7፡21-23) 
 
ወደ ውሃውና መንፈሱ ወንጌል እንመለስ፡፡ ቲዎሎጂና የእምነት ትምህርቶች በራሳቸው ሊያድኑን አይችሉም፤ ነገር ግን ብዙ ክርስቲያኖች አሁንም ድረስ እነርሱን ይከተላሉ፡፡ በዚህ የተነሳም ገና ዳግም አልተወለዱም፡፡ ይህ መጽሐፍ ቲዎሎጂና የእምነት ትምህርቶች ምን አይነት ስህተቶችን እንደሰሩና እጅግ ተገቢ በሆነ መንገድም እንዴት በኢየሱስ እንደምታምኑ በግልጽ ይነግራችኋል፡፡
ኢመጽሐፍ አውርድ፤
PDF EPUB
በነጻ የሚታደል የታተመ መጽሐፍ፤
ይህንን የታተመ መጽሐፍ ጋሪው ላይ ጨምር፤
ኦድዮ መጽሐፍ፤
ኦድዮ መጽሐፍ፤

ከዚህ ርዕሰ ጋር የተዛመዱ መጽሐፎች