Search

በነጻ የሚታደሉ የታተሙ መጽሐፎች፣
ኢመጽሐፎችና የኦዲዮ መጽሐፎች፤

የመጀመሪያይቱ የዮሐንስ መልዕክት፤

የፖል ሲ. ጆንግ መንፈሳዊ ዕድገት ቁጥር 4 - የመጀመሪያይቱ የዮሐንስ መልዕክት (Ⅱ)
  • ISBN9788928209736
  • ገጾች፤350

አማርኛ 15

የፖል ሲ. ጆንግ መንፈሳዊ ዕድገት ቁጥር 4 - የመጀመሪያይቱ የዮሐንስ መልዕክት (Ⅱ)

Rev. Paul C. Jong

የማውጫ ሰሌዳ
 
መቅድም 

ምዕራፍ 3
1. በአጋፔ ፍቅር ወደ እኛ የመጣው ጌታችን (1ኛ ዮሐንስ 3፡1-8) 
2. በእግዚአብሄር ፊት መስራት የማይገባን ሐጢያት ምን ዓይነት ነው? (1ኛ ዮሐንስ 3፡9-16) 
3. የእግዚአብሄርን ትዕዛዛት የሚጠብቅ ሰው በእርሱ ይኖራል (1ኛ ዮሐንስ 3፡17-24) 

ምዕራፍ 4
1. መናፍስት ከእግዚአብሄር ሆነው እንደሆነ ምርምሩ (1ኛ ዮሐንስ 4፡1-6) 
2. ከአሁን ጀምሮ መኖር የሚገባን እንዴት ነው? (1ኛ ዮሐንስ 4፡7-13) 
3. በእግዚአብሄር ፍቅር መኖር ይገባናል (1ኛ ዮሐንስ 4፡16-21) 

ምዕራፍ 5
1. ከሐጢያቶቻችን ሁሉ ነጻ የሚያወጣን እውነት ምንድነው? (1ኛ ዮሐንስ 5፡1-4) 
2. ከእግዚአብሄር የተወለደ ማነው? (1ኛ ዮሐንስ 5፡4-8) 
3. የምናምነው ምንድነው? (1ኛ ዮሐንስ 5፡1-11) 
4. ከሐጢያቶቻችን የታደገን እውነት ምንድነው? (1ኛ ዮሐንስ 5፡1-12) 
5. ከሐጢያቶቻችን ሁሉ ያዳነን ተጨባጭ ማስረጃ፡፡ (1ኛ ዮሐንስ 5፡8-13) 
6. አንድ ወንድም ሞት የማይገባውን ሐጢያት ቢሰራ በሕይወት ያኖረው ዘንድ እግዚአብሄርን ይለምን (1ኛ ዮሐንስ 5፡16-19) 
7. እርሱ እውነተኛ አምላክና የዘላለም ሕይወት ነው (1ኛ ዮሐንስ 5፡20) 
8. ሁልጊዜም ጎዶሎዎች ብንሆንም የእግዚአብሄር ፍጹም ፍቅር ከዓለም ሐጢያቶች አድኖናል (1ኛ ዮሐንስ 5፡1-21) 
 
ሐጢያተኞችን ሁሉ ከሐጢያቶቻቸው ለማዳን በውሃውና በመንፈሱ ወንጌል በመጣው አምላክና አዳኝ በሆነው በኢየሱስ የሚያምን ሰው ከሐጢያቶቹ ሁሉ ይድናል፤ የእግዚአብሄር አብ ልጅም ይሆናል፡፡ የመጀመሪያይቱ የዮሐንስ መልዕክት አምላክ የሆነው ኢየሱስ በውሃውና በመንፈሱ ወንጌል ወደ እኛ እንደመጣና እርሱም የእግዚአብሄር አብ ልጅ እንደሆነ ይናገራል፡፡ በሌላ አነጋገር መጽሐፉ በአብዛኛው የሚያተኩረው ኢየሱስ አምላክ በመሆኑ ላይ ነው፡፡ 91ኛ ዮሐንስ 5፡20) በምዕራፍ 5 ላይም የውሃውንና የመንፈሱን ወንጌል በተጨባጭ ይመሰክራል፡፡
ኢመጽሐፍ አውርድ፤
PDF EPUB
በነጻ የሚታደል የታተመ መጽሐፍ፤
ይህንን የታተመ መጽሐፍ ጋሪው ላይ ጨምር፤
ኦድዮ መጽሐፍ፤
ኦድዮ መጽሐፍ፤

ከዚህ ርዕሰ ጋር የተዛመዱ መጽሐፎች