Search

በነጻ የሚታደሉ የታተሙ መጽሐፎች፣
ኢመጽሐፎችና የኦዲዮ መጽሐፎች፤

የሐዋርያው ጳውሎስ መልዕክት ለኤፌሶን ሰዎች፤

በኤፌሶን ላይ የተሰጡ ስብከቶች (Ⅱ) - ስላሴ አምላክ ለእኛ ምን እንዳደረገልን
  • ISBN9788928238132
  • ገጾች፤405

አማርኛ 28

በኤፌሶን ላይ የተሰጡ ስብከቶች (Ⅱ) - ስላሴ አምላክ ለእኛ ምን እንዳደረገልን

Rev. Paul C. Jong

የማውጫ ሰሌዳ 
 
መቅድም 
1. ደህንነታችን ከዓለም ፍጥረት በፊት በኢየሱስ ጽድቅ ተዘጋጅቷል (ኤፌሶን 1፡1-4) 
2. በጸጋው የእግዚአብሄር ወገኖች ሆነናል (ኤፌሶን 1፡1-14) 
3. በእግዚአብሄር ፍቅርና መስዋዕትነት አማካይነት ድነናል (ኤፌሶን 1፡1-6) 
4. የቤተክርስቲያኑ አባሎች አድርጎ ስለጠራን እግዚአብሄርን እናመሰግናለን (ኤፌሶን 1፡20-23) 
5. እንደ እግዚአብሄር ጸጋ ባለጠግነት መጠን ቤዛነትን አግኝተናል (ኤፌሶን 1፡7-14) 
6. ለጌታ የጽድቅ ሥራ ተፈጥረናልን? (ኤፌሶን 2፡1-10) 
7. በእምነት ሕይወታችን ውስጥ የእግዚአብሄርን ሥልጣንና ጸጋ መቀበል አለብን (ኤፌሶን 2፡1-22) 
8. እኛ በእግዚአብሄር ፊት ምን ዓይነት ሰዎች ነበርን? (ኤፌሶን 2፡1-7) 
9. በሐጢያቶቻችን ምክንያት ከእግዚአብሄር አብ ተለይን ነበር (ኤፌሶን 2፡14-22) 
10. ወሰን የሌላቸው የክርስቶስ በረከቶች በውሃውና በመንፈሱ ወንጌል በሚያምን በእያንዳንዱ ቅዱስ ልብ ውስጥ አሉ (ኤፌሶን 3፡1-21) 
11. በሕይወታችሁ ውስጥ ያለውን እምነት ጠብቁ (ኤፌሶን 4፡1-6) 
12. እንደተወደዱ ልጆች እግዚአብሄርን ምሰሉ (ኤፌሶን 5፡1-2) 
13. በዓለም ሐጢያቶች ውስጥ ተካፋዮች አትሁኑ (ኤፌሶን 5፡1-14) 
14. በመንፈስ መሞላት ማለት በእርግጥ ምን ማለት ነው? (ኤፌሶን 5፡1-21) 
15. በመንፈስ ሙላት የሚኖሩ ሰዎች (ኤፌሶን 5፡15-21) 
16. የሰይጣንን ሽንገላዎች ተቃወሙ (ኤፌሶን 6፡10-17) 
 
ዛሬ እግዚአብሄር የራሱን ቤተክርስቲያን በውሃውና በመንፈሱ ወንጌል በሚያምኑ አማኞች እምነት ላይ መስርቷል፡፡ የእግዚአብሄር ቤተክርስቲያን በውሃውና በመንፈሱ ወንጌል በማመን የዳኑ ሰዎች ስብስብ ናት፡፡ ስለዚህ ልቦቻችሁ አሁን በውሃውና በመንፈሱ ወንጌል ላይ እምነት ካለው ያን ጊዜ እውነተኛ የእምነት ሕይወት መኖር ትችላላችሁ፡፡ እንዲህ ያለ የእምነት ሕይወት ሊገኝ የሚችለው በእግዚአብሄር ቤተክርስቲያን ውስጥ ብቻ ነው፡፡ ከዚህ በተጨማሪም በጌታ መንግስት ውስጥ ለዘላለም እንድንኖር የሚያበቃን ይህ እምነት ብቻ ነው፡፡ በዚህ እምነት አማካይነት ከእግዚአብሄር አብ፤ ከኢየሱስ ክርስቶስና ከመንፈስ ቅዱስ የደህንነትን ፍቅርና የሰማይን መንፈሳዊ በረከቶች ሁሉ መቀበል አለብን፡፡
ኢመጽሐፍ አውርድ፤
PDF EPUB