Search

ነጻ ኢ-መጽሐፍ እና የድምጽ መጽሐፍት

የማርቆስ ወንጌል፤

አማርኛ 41

በማርቆስ ወንጌል ላይ የተሰጡ ስብከቶች (Ⅰ) - ለማመንና ለመስበከ ምን ያህል መጣር ይገባናል?

Rev. Paul C. Jong | ISBN 9788928230037 | ገጾች፤ 357

ኢ-መጽሐፍት እና የድምጽ መጽሐፍትን በነጻ ያውርዱ

የሚፈልጉትን የፋይል ቅርጸት ይምረጡ እና በሞባይል መሳリያዎ፣ ኮምፒውተር ወይም ታብሌት ላይ በደህንነት በማውረድ በማንኛውም ጊዜ እና ቦታ የስብከት ስብስቦችን ያንብቡ እና ያዳምጡ። ሁሉም ኢ-መጽሐፍት እና የድምጽ መጽሐፍት ሙሉ በሙሉ ነጻ ናቸው።

የድምጽ መጽሐፍትን ከዚህ በታች ባለው ማጫወቻ በኩል ማዳመጥ ይችላሉ። 🔻
የታተመ መጽሐፍ ይኑርዎት
በአማዞን ላይ የታተመ መጽሐፍ ይግዙ
የማውጫ ሰሌዳ
 
መቅድም 
1. የአጥማቂውን ዮሐንስ አገልግሎት ታውቃላችሁን? (ማርቆስ 1፡1-11) 
2. ከተራ ሰዎች የተለየ ሕይወት የሚመሩ ሰዎች (ማርቆስ 1፡1-11) 
3. ስጋዊ አስተሳሰቦችን እንጣልና የእግዚአብሄር ቃል እንደሚመራን እንኑር (ማርቆስ 2፡23-3፡6) 
4. የዓለምን ሐጢያቶች በሙሉ መደምሰስ የሚችለው ኢየሱስ (ማርቆስ 2፡1-12) 
5. በውሃውና በመንፈሱ ወንጌል በማመን የልባችሁን ሐጢያቶች ፍቱ (ማርቆስ 2፡1-12) 
6. በእግዚአብሄር በመታመን እምነታችሁን ኑሩ (ማርቆስ 2፡13-22) 
7. እውነተኛውን ወንጌል ለማመን እምቢተኞች በመሆን መንፈስ ቅዱስን አትሳደቡ (ማርቆስ 3፡7-30) 
8. መልካሙ መሬት ምን ዓይነት ልብ ነው? (ማርቆስ 4፡10-20) 
9. ልባችሁ በመንገድ ዳር እንዳለው መሬት ነውን? (ማርቆስ 4፡1-9) 
10. የእግዚአብሄር መንግስት በውሃውና በመንፈሱ ወንጌል ተፈጽማለች (ማርቆስ 4፡21-32) 
11. እምነታችንን እስከ መጨረሻው ቀን ድረስ እንኑረው (ማርቆስ 4፡35-41) 
12. በፍትወቱ ለጥፋት የተረገመው ጎስቋላ ሰው ዳነ (ማርቆስ 5፡1-20) 
13. በጌታ ብቻ የሚያምኑ ሰዎች (ማርቆስ 5፡25-43) 
14. ድንግል ማርያምን ጣዖት አታድርጓት (ማርቆስ 6፡1-6) 
15. እግዚአብሄር ከበቂ በላይ አድኖናል (ማርቆስ 6፡34-44) 
 
የማርቆስ ወንጌል ኢየሱስ ክርስቶስ የእግዚአብሄር ልጅና ራሱም አምላክ እንደሆነ ይመሰክራል፡፡ እርሱ አዳኛችን እንደሆነም ይመሰክራል፡፡ ስለዚህ የማርቆስ ወንጌል ጸሐፊ እርሱ አምላክና አዳኛችን እንደሆነ በመመስከር ኢየሱስን በሐይል ይመሰክረዋል፡፡ እኔም በተቻለ መጠን በውሃውና በመንፈሱ ወንጌል ላይ ተመርኩዤ በማርቆስ ወንጌል ውስጥ የተገለጠውን ይህንን ኢየሱስ ክርስቶስን ልመሰክር የምወደው ለዚህ ነው፡፡ የክርስትና አስኳል እውነት የሚገኘው በውሃውና በመንፈሱ ወንጌል ውስጥ እንደሆነ ግልጽ ነው፡፡ ኢየሱስ ኒቆዲሞስን ‹‹እውነት እውነት እልሃለሁ ሰው ከውሃና ከመንፈስ ዳግመኛ ካልተወለደ በቀር ወደ እግዚአብሄር መንግስት ሊገባ አይችልም›› አለው፡፡ (ዮሐንስ 3፡5)
ተጨማሪ
The New Life Mission

በዳሰሳ ጥናታችን ይሳተፉ

ስለእኛ እንዴት ሰሙ?