Search

በነጻ የሚታደሉ የታተሙ መጽሐፎች፣
ኢመጽሐፎችና የኦዲዮ መጽሐፎች፤

የማርቆስ ወንጌል፤

በማርቆስ ወንጌል ላይ የተሰጡ ስብከቶች (Ⅰ) - ለማመንና ለመስበከ ምን ያህል መጣር ይገባናል?
  • ISBN9788928230037
  • ገጾች፤357

አማርኛ 41

በማርቆስ ወንጌል ላይ የተሰጡ ስብከቶች (Ⅰ) - ለማመንና ለመስበከ ምን ያህል መጣር ይገባናል?

Rev. Paul C. Jong

የማውጫ ሰሌዳ
 
መቅድም 
1. የአጥማቂውን ዮሐንስ አገልግሎት ታውቃላችሁን? (ማርቆስ 1፡1-11) 
2. ከተራ ሰዎች የተለየ ሕይወት የሚመሩ ሰዎች (ማርቆስ 1፡1-11) 
3. ስጋዊ አስተሳሰቦችን እንጣልና የእግዚአብሄር ቃል እንደሚመራን እንኑር (ማርቆስ 2፡23-3፡6) 
4. የዓለምን ሐጢያቶች በሙሉ መደምሰስ የሚችለው ኢየሱስ (ማርቆስ 2፡1-12) 
5. በውሃውና በመንፈሱ ወንጌል በማመን የልባችሁን ሐጢያቶች ፍቱ (ማርቆስ 2፡1-12) 
6. በእግዚአብሄር በመታመን እምነታችሁን ኑሩ (ማርቆስ 2፡13-22) 
7. እውነተኛውን ወንጌል ለማመን እምቢተኞች በመሆን መንፈስ ቅዱስን አትሳደቡ (ማርቆስ 3፡7-30) 
8. መልካሙ መሬት ምን ዓይነት ልብ ነው? (ማርቆስ 4፡10-20) 
9. ልባችሁ በመንገድ ዳር እንዳለው መሬት ነውን? (ማርቆስ 4፡1-9) 
10. የእግዚአብሄር መንግስት በውሃውና በመንፈሱ ወንጌል ተፈጽማለች (ማርቆስ 4፡21-32) 
11. እምነታችንን እስከ መጨረሻው ቀን ድረስ እንኑረው (ማርቆስ 4፡35-41) 
12. በፍትወቱ ለጥፋት የተረገመው ጎስቋላ ሰው ዳነ (ማርቆስ 5፡1-20) 
13. በጌታ ብቻ የሚያምኑ ሰዎች (ማርቆስ 5፡25-43) 
14. ድንግል ማርያምን ጣዖት አታድርጓት (ማርቆስ 6፡1-6) 
15. እግዚአብሄር ከበቂ በላይ አድኖናል (ማርቆስ 6፡34-44) 
 
የማርቆስ ወንጌል ኢየሱስ ክርስቶስ የእግዚአብሄር ልጅና ራሱም አምላክ እንደሆነ ይመሰክራል፡፡ እርሱ አዳኛችን እንደሆነም ይመሰክራል፡፡ ስለዚህ የማርቆስ ወንጌል ጸሐፊ እርሱ አምላክና አዳኛችን እንደሆነ በመመስከር ኢየሱስን በሐይል ይመሰክረዋል፡፡ እኔም በተቻለ መጠን በውሃውና በመንፈሱ ወንጌል ላይ ተመርኩዤ በማርቆስ ወንጌል ውስጥ የተገለጠውን ይህንን ኢየሱስ ክርስቶስን ልመሰክር የምወደው ለዚህ ነው፡፡ የክርስትና አስኳል እውነት የሚገኘው በውሃውና በመንፈሱ ወንጌል ውስጥ እንደሆነ ግልጽ ነው፡፡ ኢየሱስ ኒቆዲሞስን ‹‹እውነት እውነት እልሃለሁ ሰው ከውሃና ከመንፈስ ዳግመኛ ካልተወለደ በቀር ወደ እግዚአብሄር መንግስት ሊገባ አይችልም›› አለው፡፡ (ዮሐንስ 3፡5)
ኢመጽሐፍ አውርድ፤
PDF EPUB