Search

ነጻ ኢ-መጽሐፍ እና የድምጽ መጽሐፍት

መናፍቃን፤

አማርኛ 26

የኢዮርብዓምን ሐጢያቶች የተከተሉ መናፍቃን ( II )

Rev. Paul C. Jong | ISBN 9788928241385 | ገጾች፤ 338

ኢ-መጽሐፍት እና የድምጽ መጽሐፍትን በነጻ ያውርዱ

የሚፈልጉትን የፋይል ቅርጸት ይምረጡ እና በሞባይል መሳリያዎ፣ ኮምፒውተር ወይም ታብሌት ላይ በደህንነት በማውረድ በማንኛውም ጊዜ እና ቦታ የስብከት ስብስቦችን ያንብቡ እና ያዳምጡ። ሁሉም ኢ-መጽሐፍት እና የድምጽ መጽሐፍት ሙሉ በሙሉ ነጻ ናቸው።

የድምጽ መጽሐፍትን ከዚህ በታች ባለው ማጫወቻ በኩል ማዳመጥ ይችላሉ። 🔻
የታተመ መጽሐፍ ይኑርዎት
በአማዞን ላይ የታተመ መጽሐፍ ይግዙ
የማውጫ ሰሌዳ 
 
መቅድም 
1. ጣዖት አምልኮ ኑፋቄ እንደሆነ ታውቃላችሁን? (1ኛ ነገሥት 10፡1-29) 
2. የእግዚአብሄር እርግማን በመናፍቃን ላይ (1ኛ ነገሥት 15፡25-34) 
3. እንደ ንጉሥ አክዓብ ያሉ የዛሬዎቹ መናፍቃን (1ኛ ነገሥት 21፡1-26) 
4. አሁንም በዚህ ምድር ላይ የቀሩ የአምላክ ባሮች አሉ (1ኛ ነገሥት 22፡1-40) 
5. አሁን ክርስቲያኖች መመለስና በውሃውና በመንፈሱ ወንጌል ማመን አለባቸው (1ኛ ነገሥት 22፡51-53) 
6. ገንዘብን ብቻ የሚሹ እነዚህ ክርስቲያን መሪዎች እነማን ናቸው? (2ኛ ነገሥት 5፡1-27) 
7. ነገ በዚህ ጊዜ እውነተኛ ደህንነት ምን እንደሆነ ታውቃላችሁ (2ኛ ነገሥት 7፡1-20) 
8. በዛሬው ክርስትና ውስጥ ሐሰተኛ ነቢያቶች እነማን ናቸው? (ማቴዎስ 7፡15-27) 
9. ክርስቶስ ነው ብለው በኢየሱስ የማያምኑ መናፍቃንን ወደ እውነቱ እንምራቸው! (1 ኛ ዮሐንስ 5፡1-12) 
10. ዳግመኛ የተወለዱ ሰዎችን ሕይወት አትግደሉ (ዘፍጥረት 9፡1-7) 
11. እንደ ጣዖት አምላኪው ሰሎሞን በእግዚአብሄር ፊት ጣዖታትን ከማምለክ ለመሸሽ ምን እናድርግ? (1ኛ ነገሥት 9፡1-9) 
12. በሰዎች ነፍሶች ላይ ያነጣጠሩ ሐያል አዳኞች አሉ (ዘፍጥረት 10፡1-14) 
13. የካም ዘሮች ሃያላን የነፍስ አደን አዳኞች (ዘፍጥረት 10፡1-32) 
14. የባቤል ግንብ ትምህርት (ዘፍጥረት 11፡1-9) 
15. እምነታችሁን ድንጋይና ጭቃ በሚመስል ንጹህ እምነት ልትኖሩት ይገባችኋል (ዘፍጥረት 11፡1-9) 
 
ዛሬ ክርስቲያኖች ጌታ ያበጀውና የሰጠን የውሃውና የመንፈሱ ወንጌል እውነት ምን እንደሆነ አያውቁም፡፡ ስለዚህ በውሃውና በመንፈሱ ወንጌል ሳይሆን በክርስትና ትምህርቶች ማመናቸውን ቀጥለዋል፡፡ በዚያ ምክንያት በኢየሱስ ላይ እምነት እንዳላቸው ቢናገሩም እውነቱ የወርቅ ጥጆችን በመከተልና በማመን መቀጠላቸው ነው፡፡ በክርስትና ውስጥ የወርቅ ጥጆችን አምላክ አድርገው የሚሰግዱ ሰዎችን ለይተን ማወቅ አለብን፡፡ በእውነት አምላክ ፊት በመቅረብም ለእግዚአብሄር ጽድቅ መስዋዕቶችን ማቅረብ አለብን፡፡ እግዚአብሄር በደስታ የሚቀበለው መስዋዕት ሰዎች በውሃውና በመንፈሱ ወንጌል በማመን የሐጢያት ስርየትን ከተቀበሉ በኋላ በእምነት በሚያቀርቡት የጽድቅ መስዋዕት ነው፡፡
ተጨማሪ

ከዚህ ርዕሰ ጋር የተዛመዱ መጽሐፎች

The New Life Mission

በዳሰሳ ጥናታችን ይሳተፉ

ስለእኛ እንዴት ሰሙ?