Search

በነጻ የሚታደሉ የታተሙ መጽሐፎች፣
ኢመጽሐፎችና የኦዲዮ መጽሐፎች፤

የማቴዎስ ወንጌል፤

በማቴዎስ ወንጌል ላይ የተሰጡ ስብከቶች (Ⅰ) - አንድ ክርስቲያን ከጌታ ጋር የቅርብ ውይይት ማድረግ የሚችለው መቼ ነው?
  • ISBN9788928209439
  • ገጾች፤352

አማርኛ 12

በማቴዎስ ወንጌል ላይ የተሰጡ ስብከቶች (Ⅰ) - አንድ ክርስቲያን ከጌታ ጋር የቅርብ ውይይት ማድረግ የሚችለው መቼ ነው?

Rev. Paul C. Jong

ማውጫ
 
መቅድም 

ምዕራፍ 1 
1. የኢየሱስ ክርስቶስ የትውልድ ግንድ (ማቴዎስ 1፡1-6) 
2. እኛን ለማዳን የመጣውን ጌታችንን ኢየሱስን እናመስግነው (ማቴዎስ 1፡18-25) 
3. በመንፈስ ቅዱስ የተጸነሰው ኢየሱስ (ማቴዎስ 1፡18-25) 

ምዕራፍ 2 
1. ጌታን በትክክል ልንገናኘው የምንችለው የት ነው? (ማቴዎስ 2፡1-12) 

ምዕራፍ 3 
1. እውነተኛውን ወንጌልና የኢየሱስን የጽድቅ ምግባር አስፋፉ (ማቴዎስ 3፡1-17) 
2. ሐጢያቶቻችሁን ለመደምሰስ የመጣው ኢየሱስ (ማቴዎስ 3፡1-17) 
 
ምዕራፍ 4 
1. በረከት ማለት እግዚአብሄርን መፍራትና አምላክን ማገልገል ነው (ማቴዎስ 4፡1-11) 
 
ምዕራፍ 5 
1. የተራራው ስብከት (ማቴዎስ 5፡1-16) 

ምዕራፍ 6 
1. ጌታ ስለ ጸሎት ያስተማረው ትምህርት (1) (ማቴዎስ 6፡1-15) 
2. ጌታ ስለ ጸሎት ያስተማረው ትምህርት (2) (ማቴዎስ 6፡1-15) 
3. ልቦቻችሁን በጌታ ላይ አድርጋችሁ ኑሩ (ማቴዎስ 6፡21-23) 
4. ስለ ሕይወታችሁ አትጨነቁ፤ ነገር ግን በእግዚአብሄር ብቻ እመኑ (ማቴዎስ 6፡25-34) 
5. ለቀኑ ችግሩ ይበቃዋል (ማቴዎስ 6፡34) 

ምዕራፍ 7 
1. በወንጌል ሐይል በማመን በጠባቡ ደጅ መግባት አለብን (ማቴዎስ 7፡13-14) 
2. በመጨረሻው ቀን ጌታ ቢተወን ምን እናደርጋለን? (ማቴዎስ 7:21-23) 
3. የእግዚአብሄር አብን ፈቃድ መፈጸም የሚችለው እምነት (ማቴዎስ 7፡20-27) 
4. ሰማይ መግባት የምንችለው የአብን ፈቃድ ስናውቅና ስናምንበት ብቻ ነው (ማቴዎስ 7፡21-27) 
5. ገንዘባችሁን ብቻ ከሚሹ ሐሰተኛ ነቢያቶች ተጠንቀቁ (ማቴዎስ 7፡13-27) 

ምዕራፍ 8 
1. የመንፈሳውያን ለምጻሞች ፈውስ (ማቴዎስ 8፡1-4) 
2. ‹‹ቃል ብቻ ተናገር›› (ማቴዎስ 8፡5-10) 
3. አስቀድማችሁ ጌታን ተከተሉ (ማቴዎስ 8፡18-22) 
 
እኛ እያሰራጨነው ባለነው የውሃውና የመንፈሱ ወንጌል በማመን ዳግም የተወለዱ በርካታ አዳዲስ ክርስቲያኖች በመላው አለም አሉ፡፡ እኛ በእርግጥም ለእነርሱ የሕይወት እንጀራን ልንመግብ እንናፍቃለን፡፡ ነገር ግን ከእኛ በጣም ርቀው ያሉ በመሆናቸው በእውነተኛው ወንጌል ከእነርሱ ጋር ሕብረት ማድረግ አስቸጋሪ ነው፡፡
ስለዚህ የእነዚህን የነገስታት ንጉስ የሆነው የኢየሱስ ክርስቶስ ሕዝቦች መንፈሳዊ ፍላጎቶች ለማሟላት ደራሲው በኢየሡስ ክርስቶስ ቃል በማመን የሐጢያቶቻቸውን ስርየት የተቀበሉ ሰዎች እምነታቸውን ለመከላከልና መንፈሳዊ ሕይወታቸውን ለመደገፍ ንጹሕ የሆነውን የእርሱን ቃል መመገብ እንዳለባቸው ይናገራል፡፡ በእነዚህ መጽሐፎች ውስጥ ያሉት ስብከቶች መንፈሳዊ ዕድገታቸውን ለማነጽ ሲባል ዳግም የተወለዱትን የሚመግቡ ትኩስ የሕይወት እንጀራ ሆነው ተዘጋጅተዋል፡፡
እግዚአብሄር በቤተክርስቲያኑና በአገልጋዮቹ አማካይነት ይህንን የሕይወት እንጀራ በማቅረብ ይቀጥላል፡፡ የእግዚአብሄር በረከቶች ከውሃውና ከመንፈሱ ወንጌል ዳግም በተወለዱና ከእኛም ጋር በኢየሱስ ክርስቶስ እውነተኛ መንፈሳዊ ሕብረት እንዲኖራቸው ከሚሹ ሰዎች ሁሉ ጋር ይሁኑ፡፡
ኢመጽሐፍ አውርድ፤
PDF EPUB
በነጻ የሚታደል የታተመ መጽሐፍ፤
ይህንን የታተመ መጽሐፍ ጋሪው ላይ ጨምር፤
ኦድዮ መጽሐፍ፤
ኦድዮ መጽሐፍ፤