Search

በነጻ የሚታደሉ የታተሙ መጽሐፎች፣
ኢመጽሐፎችና የኦዲዮ መጽሐፎች፤

የሐዋርያው ጳውሎስ መልዕክት ለገላትያ ሰዎች፤

በገላትያ ላይ የተሰጡ ስብከቶች - ከ ስጋዊ ግርዘት ወደ ንስሐ ትምህርት (Ⅰ)
  • ISBN9788928209798
  • ገጾች፤415

አማርኛ 16

በገላትያ ላይ የተሰጡ ስብከቶች - ከ ስጋዊ ግርዘት ወደ ንስሐ ትምህርት (Ⅰ)

Rev. Paul C. Jong

የማውጫ ሰሌዳ 
 
መቅድም 

ምዕራፍ 1 
1. ጌታ ከዚህ ክፉ ዓለም አድኖናል (ገላትያ 1፡1-5) 
2. ምናልባት እምነታችሁ በግርዘት ከሚያምኑ ሰዎች እምነት ጋር የሚመሳሰል አይደለምን? (ገላትያ 1፡1-5) 
3. ጌታ ፈጽሞ ለአንዴና ለመጨረሻ አድኖናል (ገላትያ 1፡3-5) 
4. ከውሃውና ከመንፈሱ ወንጌል በቀር ሌላ ወንጌል ሊኖር አይችልም (ገላትያ 1፡6-10) 
5. የእግዚአብሄር አገልጋዮች ሆነው ልቦቻቸውን ያጸኑ ሰዎች (ገላትያ 1፡10-12) 
6. የሐዋርያው ጳውሎስ እምነትና ለግርዘት አቀንቃኞች የሰጠው ምክር (ገላትያ 1፡1-17) 
7. በሕግ ላይ የተመሰረተ እምነት ያመጣው እርግማኖችን ብቻ ነው (ገላትያ 1፡1-24) 

ምዕራፍ 2 
1. ሐዋርያው ጳውሎስ ሕግ አጥባቂዎችን ችላ ያላቸው ለምንድነው? (ገላትያ 2፡1-10) 
2. የጳውሎስ እምነት መሰረት (ገላትያ 2፡20) 
3. በእግዚአብሄር ልጅ ላይ ባለው እምነት ከእርሱ ጋር ሞተን ተነስተናል? (ገላትያ 2፡20) 
4. ሰው የሚጸድቀው በውሃና በመንፈስ ወንጌል እንጂ በሕግ ሥራዎች አይደለም (ገላትያ 2፡11-21) 
5. እኛ የጸደቅነው በንጹህ እምነት ብቻ ነው (ገላትያ 2፡11-21) 

ምዕራፍ 3 
1. ሁልጊዜም በውሃውና በመንፈሱ ወንጌል ላይ ባላችሁ እምነት ሕይወታችሁን ኑሩ (ገላትያ 3፡1-11) 
2. የልቦቻችን ባዶነት የሚወገደው መቼ ነው? (ገላትያ 3፡23-29) 
3. አሁን ዳግመኛ ከሕግ እርግማኖች በታች መሆን አይኖርብንም (ገላትያ 3፡1-29) 
 
የዘመኑ ክርስትና ተራ ወደሆነ የአለም ሐይማኖት ተለውጦዋል፡፡ ዛሬ አብዛኞቹ ክርስቲያኖች በመንፈሳዊ እምነት ዳግም ስላልተወለዱ ሐጢያተኞች ሆነው ይኖራሉ፡፡ ይህ የሆነበት ምክንያት እስከ አሁን ድረስ የውሃውንና የመንፈሱን ወንጌል ሳያውቁ በክርስቲያን ትምህርቶች ላይ ስለተደገፉ ነው፡፡
ስለዚህ የግርዘት አቀንቃኞችን መንፈሳዊ ስህተቶች የምታውቁበትና ከዚህ እምነት የምትርቁበት ጊዜው አሁን ነው፡፡ የንስሐ ጸሎትን ተቃርኖዎች ልታውቁ ያስፈልጋችኋል፡፡ ከመቼውም ጊዜ በላይ በውሃውና በመንፈሱ ወንጌል ላይ ጸንታችሁ የምትቆሙበት ጊዜ አሁን ነው፡፡
እስከ አሁን ድረስ በዚህ በእውነተኛው ወንጌል ካላመናችሁ አሁኑኑ በውሃውና በመንፈሱ ወንጌል ወደ እኛ በመጣው አዳኛችን ልታምኑ ይገባችኋል፡፡ አሁን በውሃውና በመንፈሱ ወንጌል እውነት በሚያምነው እምነት ሙሉ ክርስቲያኖች ልትሆኑ ይገባል፡፡
ኢመጽሐፍ አውርድ፤
PDF EPUB
በነጻ የሚታደል የታተመ መጽሐፍ፤
ይህንን የታተመ መጽሐፍ ጋሪው ላይ ጨምር፤
ኦድዮ መጽሐፍ፤
ኦድዮ መጽሐፍ፤