Search

በነጻ የሚታደሉ የታተሙ መጽሐፎች፣
ኢመጽሐፎችና የኦዲዮ መጽሐፎች፤

የሐዋርያው ጳውሎስ መልዕክት ለገላትያ ሰዎች፤

በገላትያ ላይ የተሰጡ ስብከቶች - ከ ስጋዊ ግርዘት ወደ ንስሐ ትምህርት (Ⅱ)
  • ISBN9788928209804
  • ገጾች፤415

አማርኛ 17

በገላትያ ላይ የተሰጡ ስብከቶች - ከ ስጋዊ ግርዘት ወደ ንስሐ ትምህርት (Ⅱ)

Rev. Paul C. Jong

የማውጫ ሰሌዳ 
 
መቅድም 

ምዕራፍ 4
1. እኛ ፈጽሞ ሞትን የማንቀምስ በዘላለም ሕይወት የምንደሰት ሰዎች ነን (ገላትያ 4፡1-11) 
2. እናንተና እኔ አብርሃም የነበረው ያንኑ ዓይነት እምነት አለን? (ገላትያ 4፡12-31) 
3. ደግማችሁ ወደ ደካማዎቹና ወደተናቁት የዓለም ነገሮች አትመለሱ (ገላትያ 4፡1-11) 
4. እኛ የእግዚአብሄር ወራሾች ነን (ገላትያ 4፡1-11) 

ምዕራፍ 5
1. በውሃውና በመንፈሱ ወንጌል ታምናችሁ በክርስቶስ ኑሩ (ገላትያ 5፡1-16) 
2. በፍቅር የሚሰራው እምነት ያለው ውጤት (ገላትያ 5፡1-6) 
3. በመንፈስ ቅዱስ መሻቶች መሰረት ኑሩ (ገላትያ 5፡7-26) 
4. የመንፈስ ቅዱስ መሻቶችና የሥጋ መሻቶች (ገላትያ 5፡13-26) 
5. በመንፈስ ቅዱስ መሻት ተመላለሱ (ገላትያ 5፡16-26) 
6. የመንፈስ ቅዱስ ፍሬ (ገላትያ 5፡15-26) 
7. ለከንቱ ክብር አትኑሩ፤ ነገር ግን የእግዚአብሄርን መንግሥት ክብር ፈልጉ (ገላትያ 5፡16-26) 

ምዕራፍ 6
1. የእግዚአብሄርን መልካም ሥራዎች ሁሉ አካፈሉ (ገላትያ 6:1-10) 
2. እኛ ራሳችን ስህተት መሆኑን ተገንዝበን የንስሐ ጸሎቶችን እምነት መጣል አለብን (ገላትያ 6:1-10) 
3. አንዳችን የሌላችንን ሸክም በመሸከም ጌታን እናገልግል (ገላትያ 6:1-10) 
4. ጌታ ያዳነን በመስቀል ላይ ባፈሰሰው በደሙ ብቻ ሳይሆን በውሃውና በመንፈሱ ወንጌልም ነው (ገላትያ 6:11-18) 
5. የውሃውንና የመንፈሱን ወንጌል ትክክለኛ በሆነ መረዳት እንስበክ (ገላትያ 6:17-18) 
 
የዘመኑ ክርስትና ተራ ወደሆነ የአለም ሐይማኖት ተለውጦዋል፡፡ ዛሬ አብዛኞቹ ክርስቲያኖች በመንፈሳዊ እምነት ዳግም ስላልተወለዱ ሐጢያተኞች ሆነው ይኖራሉ፡፡ ይህ የሆነበት ምክንያት እስከ አሁን ድረስ የውሃውንና የመንፈሱን ወንጌል ሳያውቁ በክርስቲያን ትምህርቶች ላይ ስለተደገፉ ነው፡፡
ስለዚህ የግርዘት አቀንቃኞችን መንፈሳዊ ስህተቶች የምታውቁበትና ከዚህ እምነት የምትርቁበት ጊዜው አሁን ነው፡፡ የንስሐ ጸሎትን ተቃርኖዎች ልታውቁ ያስፈልጋችኋል፡፡ ከመቼውም ጊዜ በላይ በውሃውና በመንፈሱ ወንጌል ላይ ጸንታችሁ የምትቆሙበት ጊዜ አሁን ነው፡፡
እስከ አሁን ድረስ በዚህ በእውነተኛው ወንጌል ካላመናችሁ አሁኑኑ በውሃውና በመንፈሱ ወንጌል ወደ እኛ በመጣው አዳኛችን ልታምኑ ይገባችኋል፡፡ አሁን በውሃውና በመንፈሱ ወንጌል እውነት በሚያምነው እምነት ሙሉ ክርስቲያኖች ልትሆኑ ይገባል፡፡
ኢመጽሐፍ አውርድ፤
PDF EPUB
በነጻ የሚታደል የታተመ መጽሐፍ፤
ይህንን የታተመ መጽሐፍ ጋሪው ላይ ጨምር፤