የመጽሐፍ ቅዱስ ጥናት
በክርስቲያን እምነት ላይ አዘውትረው የሚጠየቁ ጥያቄዎች፤
3-14. እኔ ቅዱሳን ከታላቁ መከራ በፊት እንደሚነጠቁ አምናለሁ፡፡ ነገር ግን መጽሐፍ ቅዱስ በታላቁ የመከራ ዘመን ወቅት ገናም በዚህ ምድር ላይ ስለሚቀሩ ቅዱሳን አዘውትሮ ይጠቅሳል፡፡ እነዚህ ከዓለም ጋር በመስማማታቸው ምክንያት እምነታቸው ለብ ብሎ የቀሩ ሰዎች ናቸውን?
Copyright © 2021 by The New Life Mission