Search

ነጻ ኢ-መጽሐፍ እና የድምጽ መጽሐፍት

የሉቃስ ወንጌል፤

አማርኛ 44

በሉቃስ ወንጌል ላይ የተሰጡ ስብከቶች (Ⅰ) - ኢየሱስ የተወለደው ለማን ነበር?

Rev. Paul C. Jong | ISBN 9788928230075 | ገጾች፤ 337

ኢ-መጽሐፍት እና የድምጽ መጽሐፍትን በነጻ ያውርዱ

የሚፈልጉትን የፋይል ቅርጸት ይምረጡ እና በሞባይል መሳリያዎ፣ ኮምፒውተር ወይም ታብሌት ላይ በደህንነት በማውረድ በማንኛውም ጊዜ እና ቦታ የስብከት ስብስቦችን ያንብቡ እና ያዳምጡ። ሁሉም ኢ-መጽሐፍት እና የድምጽ መጽሐፍት ሙሉ በሙሉ ነጻ ናቸው።

የድምጽ መጽሐፍትን ከዚህ በታች ባለው ማጫወቻ በኩል ማዳመጥ ይችላሉ። 🔻
የታተመ መጽሐፍ ይኑርዎት
በአማዞን ላይ የታተመ መጽሐፍ ይግዙ
የማውጫ ሰሌዳ 
 
መቅድም 
1. ምስኪኖችን ሊያድን የመጣው ኢየሱስ (ሉቃስ 2፡1-14) 
2. ዓለማዊ መሻቶችን ጣሉና ጌታን ተገናኙ (ሉቃስ 2፡1-14) 
3. እውነተኛ አዳኛችን የሆነው ኢየሱስ (ሉቃስ 2፡1-14) 
4. ኢየሱስ በግርግም ውስጥ (ሉቃስ 2፡1-20) 
5. የጌታችን ልደት (ሉቃስ 2፡1-20) 
6. በመንፈስ ድሆች የሆኑ ሰዎች አዳኝ (ሉቃስ 2፡1-20) 
7. ሐጢያተኞችን ለማዳን ወደ ሰው ታሪክ የገባው ጌታ (ሉቃስ 2፡1-21) 
8. ኢየሱስ ራሱ አምላክ እንደሆነ በማመን እምነታችሁን ኑሩ (ሉቃስ 2፡1-21) 
9. ኢየሱስ ክርስቶስ እረኛችን (ሉቃስ 2፡8-21) 
10. ኢየሱስ ክርስቶስ መላውን የሰው ዘር ለማዳን መጣ (ሉቃስ 2፡25-35) 
11. ኢየሱስ ለመነሣትና ለመውደቅ ምልክት ሆነ (ሉቃስ 2፡25-35) 
12. ኢየሱስ ክርስቶስን በትክክል በልባችሁ እመኑ (ሉቃስ 2፡25-35) 
13. ለትሁታን ብቻ የተሰጠው የአምላክ ፍቅርና የሚያድን ጸጋ (ሉቃስ 1፡26-38) 
14. የስጋ ፍትወቶችን ባስወገዱ ልቦች ውስጥ የገባ ጌታ (ሉቃስ 1፡24-55) 
15. ከነፍሶቻችን ጋር የተገናኘው ኢየሱ (ሉቃስ 1፡46-50) 
16. በቅድስናና በጽድቅ እንድናገለግለው ያደረገን ጌታ (ሉቃስ 1፡67-75) 
 
የአለምን ታሪክ በሙሉ ያንቀሳቀሰው ኢየሱስ ክርስቶስ ነው፡፡ ጌታችን ሰዎችን ሁሉ ከአለም ሐጢያቶች ለማዳን ወደዚህ ምድር መጣ፡፡ በውሃውና በመንፈሱ ወንጌል ለምናምነውም የአዲስ ሕይወት እንጀራ ሆነ፡፡ ጌታችን እናንተንና እኔን ፈልጎ የመጣው በሐጢያቶቻችን ለሲዖል ታጭተን ለነበርነው ለእኛ ይህንን አዲስ ሕይወት ለመስጠት ነበር፡፡
ተጨማሪ

ከአንባቢዎች የተሰጡ የመጽሐፍ ግምገማዎች

  • በሉቃስ ወንጌል ላይ የተሰጡ ስብከቶች (Ⅰ) - ኢየሱስ የተወለደው ለማን ነበር?
    Yohannes Make Mara, Ethiopia

    ብዙዎቻችን ገናን የምናከብረው በዘልማዳዊ መንገድ ነው። ስለ ክርስቶስ ልደት ያለን መረዳት ጥራዝ ነጠቅ ነው። ይህን መጽሐፍ ካነበባችሁ ግን ገናን በዘልማዳዊ መንገድ አታከብሩም። ሰው ሆኖ በከብቶች በረት ተወልዶ፣ በመጠቅለያ ተጠቅልሎ በግርግም በተኛው ሕጻኑ ኢየሱስ እጅግ ትደነቃላችሁ። ድንቅና ትልቅ የሆነ መጽሐፍ ቅዱሳዊ መረዳት ይኖራችኋል። ይህን ድንቅ መጽሐፍ እንድታነቡ ልባዊ ግብዣዬ አቀርባለሁ።

    ተጨማሪ
The New Life Mission

በዳሰሳ ጥናታችን ይሳተፉ

ስለእኛ እንዴት ሰሙ?