Search

በነጻ የሚታደሉ የታተሙ መጽሐፎች፣
ኢመጽሐፎችና የኦዲዮ መጽሐፎች፤

የሉቃስ ወንጌል፤

በሉቃስ ወንጌል ላይ የተሰጡ ስብከቶች (Ⅵ) - እኛ የእግዚአብሄር ፈቃድ መልዕክተኞች ነን
  • ISBN9788928239412
  • ገጾች፤323

አማርኛ 49

በሉቃስ ወንጌል ላይ የተሰጡ ስብከቶች (Ⅵ) - እኛ የእግዚአብሄር ፈቃድ መልዕክተኞች ነን

Rev. Paul C. Jong

የማውጫ ሰሌዳ
 
መቅድም 
1. በእግዚአብሄር ጽድቅ እንመን (ሉቃስ 16:19-31) 
2. እግዚአብሄርን ለማገልገል የአገልጋይ ልቦች ያላቸው ሰዎች (ሉቃስ 16:8-13) 
3. የመጋቢው ጥበብ (ሉቃስ 16:1-14) 
4. በእግዚአብሄር ፊት የልባም ሕይወት አለ? (ሉቃስ 16:1-13) 
5. ይህ ጊዜ ልክ እንደ ኖህ ዘመን ነው (ሉቃስ 17:26-37) 
6. ሐጢያተኞችን ወደ ጻድቃን የሚለውጥ ጌታ (ሉቃስ 18:9-14) 
7. በልቡ ባለጠጋ የሆነ መንግሥተ ሰማይ ሊገባ አይችልም (ሉቃስ 18:18-27) 
8. የቀራጩ ዘኬዎስ ደህንነት (ሉቃስ 19:1-10) 
9. የውሃውንና የመንፈሱን ወንጌል ማገልገል መደረግ ያለበት እጅግ የጽድቅ ነገር ነው (ሉቃስ 19:1-10) 
10. እንደ ዘኬዎስ ያለ አስተሳሰብ ያዙ (ሉቃስ 19:1-10) 
11. በጌታ ፊት ሐጢያቶቻችሁን አምናችሁ ተቀበሉ (ሉቃስ 19:1-10) 
12. ጌታ ዘላለማዊ ንጉሥ ነው (ሉቃስ 19:11-27) 
13. ወንጌልን ለመስበክ የአገልጋይን ሕይወት ኑሩ (ሉቃስ 19:11-27) 
14. አንዱን ምናን የመለሰው ባሪያ ጌታን ንጉሡ አድርጎ አላገለገለውም (ሉቃስ 19:11-27) 
 
የአለምን ታሪክ በሙሉ ያንቀሳቀሰው ኢየሱስ ክርስቶስ ነው፡፡ ጌታችን ሰዎችን ሁሉ ከአለም ሐጢያቶች ለማዳን ወደዚህ ምድር መጣ፡፡ በውሃውና በመንፈሱ ወንጌል ለምናምነውም የአዲስ ሕይወት እንጀራ ሆነ፡፡ ጌታችን እናንተንና እኔን ፈልጎ የመጣው በሐጢያቶቻችን ለሲዖል ታጭተን ለነበርነው ለእኛ ይህንን አዲስ ሕይወት ለመስጠት ነበር፡፡
ኢመጽሐፍ አውርድ፤
PDF EPUB