Search

በነጻ የሚታደሉ የታተሙ መጽሐፎች፣
ኢመጽሐፎችና የኦዲዮ መጽሐፎች፤

የሉቃስ ወንጌል፤

በሉቃስ ወንጌል ላይ የተሰጡ ስብከቶች (Ⅶ) - በመጨረሻው ዘመን የተገለጡ የእግዚአብሄር ጻድቅ ባሮች
  • ISBN9788928239429
  • ገጾች፤272

አማርኛ 50

በሉቃስ ወንጌል ላይ የተሰጡ ስብከቶች (Ⅶ) - በመጨረሻው ዘመን የተገለጡ የእግዚአብሄር ጻድቅ ባሮች

Rev. Paul C. Jong

የማውጫ ሰሌዳ
 
መቅድም 
1. የነገስታት ንጉስ የሆነውን ማወቅና ለእርሱም ታማኝ መሆን ይገባናል (ሉቃስ 19:12-27) 
2. እኛን በመምረጡ ለጸጋው ጌታን እናመስግነው (ሉቃስ 19:28-40) 
3. ለጌታ ታስፈልጉታላችሁ (ሉቃስ 19:28-40) 
4. የጌታን ጥማት የምናረካ ሰዎች እንሁን (ሉቃስ 19:28-40) 
5. ለሺህው አመት መንግስት ተስፋ አላችሁን; (ሉቃስ 20:27-38) 
6. በእግዚአብሄር ጽድቅ ቃል እመኑ (ሉቃስ 21:5-38) 
7. ኢየሱስ ሁሉን ቻይ አምላክ ነው (ሉቃስ 22:7-38) 
8. ሊመጡ ያሉትን ፈተናዎች በእምነት ለማሸነፍ ወደ ኢየሱስ ጸልዩ (ሉቃስ 22:39-46) 
9. ለእኔ አታልቅሱ ነገር ግን ለራሳችሁና ለልጆቻችሁ አልቅሱ (ሉቃስ 23:26-38) 
10. እስከ መጨረሻው የሚጸና እርሱ ይድናል (ሉቃስ 23:26-49) 
11. የተነሳው ጌታ የትንሳኤን ተስፋ ሰጥቶናል (ሉቃስ 24:13-53) 
12. የእግዚአብሄርን ስራ አስቡ (ሉቃስ 24:36-53) 
 
የአለምን ታሪክ በሙሉ ያንቀሳቀሰው ኢየሱስ ክርስቶስ ነው፡፡ ጌታችን ሰዎችን ሁሉ ከአለም ሐጢያቶች ለማዳን ወደዚህ ምድር መጣ፡፡ በውሃውና በመንፈሱ ወንጌል ለምናምነውም የአዲስ ሕይወት እንጀራ ሆነ፡፡ ጌታችን እናንተንና እኔን ፈልጎ የመጣው በሐጢያቶቻችን ለሲዖል ታጭተን ለነበርነው ለእኛ ይህንን አዲስ ሕይወት ለመስጠት ነበር፡፡
ኢመጽሐፍ አውርድ፤
PDF EPUB